Fana: At a Speed of Life!

በሀዋሳ ከተማ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የህዝብ ድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀዋሳ ከተማ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የህዝብ ድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው። ነዋሪዎችም የምርጫውን ውጤት በየምርጫ  ጣቢያው እየተገኙ እየተመለከቱ  ነው። በብርሃኑ በጋሻው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ…

አጋሮ ከምርጫ በኋላ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ተመለሰች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አጋሮ ከተማ ከምርጫ በኋላ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ተመልሳለች። ትላንት በምርጫ ምክንያት በከተማዋ የሚገኙ የንግድ ተቋማት ተዘግተው የነበረ ሲሆን፥ የትራንስፖርት አገልግሎትም ተቋርጦ ነበር። በዛሬው ዕለት በከተማዋ የሚገኙ የንግድ ተቋማት…

አቶ ደመቀ መኮንን በተባበሩት አረብ ኤመሬትስ የስራ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በተባበሩት አረብ ኤመሬትስ የስራ ጉብኝት አካሂደዋል። ለሁለት ቀናት በነበራቸው ቆይታ ከተባበሩት አረብ ኤመሬትስ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተገናኝተው መክረዋል።…

በአንድ ሳምንት 38 ያህል ተሽከርካሪዎች ኮንትሮባንድ ሲያዘዋውሩ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአንድ ሳምንት 38 ያህል ተሽከርካሪዎች ኮንትሮባንድ ሲያዘዋውሩ መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። በተያዘው ወርም ከሰኔ 5 እስከ 11 ድረስ ከ91ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገልጿል። እቃዎቹ…

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በኮሶበር ምርጫ ክልል የመራጮች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በኮሶበር ምርጫ ክልል በየምርጫ ጣቢዎቹ የመራጮች ድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው፡፡ ነዋሪዎችም ይፋ የተደረገውን ውጤት በመመልከት ላይ ናቸው፡፡ መራጮች ማንም ያሸንፍ ማን ሀሉም ዜጋ የአካባቢውን ሰላም ለማስጠበቅ…

ምርጫው የጎላ የፀጥታ ችግር ሳያጋጥም በሰላም መጠናቀቁን የምዕራብ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ካለምንም የጎላ የፀጥታ ችግር መጠናቀቁን የምዕራብ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር አደሬ ቶላ በሰጡት መግለጫ÷ የተለያዩ አካላት ምርጫውን ለማሰናከል ቢሞክሩም በህዝቡና በፀጥታ አካላት…

በደቡብ ጎንደር የምርጫ ጣቢያዎች የተካሄደው የድምፅ ቆጠራ ሂደት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን በ1ሺህ 472 የምርጫ ጣቢያዎች የተካሄደው የድምፅ ቆጠራ ሂደት መጠናቀቁን በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ጎንደር ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ አምሳሉ በለጠ በሰጡን መግለጫ በሁሉም ጣቢያዎች…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ  የምርጫ ጣቢያዎች  ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአቃቂ  ቃሊቲ ክፍለ ከተማ  የምርጫ ጣቢያዎች  ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ  ነው። በተጨማሪም  ውጤቶቹ ከምርጫ ጣቢያዎቹ ወደ  ምርጫ ክልል እየተላኩ መሆናቸውን በምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልል 26 /27 ሀላፊ አቶ ረቢራ ኡጋሳ ገልጸዋል።…

በመቱ እና በባሌ ሮቤ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት እየተገለጸ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመቱ እና በባሌ ሮቤ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የመራጮች ድምፅ ውጤት እየተገለጸ ይገኛል። በመቱ ከተማ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የመራጮች ድምፅ ውጤት እየተገለጸ ሲሆን፥ ህብረተሰቡም በምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት ውጤቱ እየተመለከተ ነው። በኢሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በተወዳደሩበት የጎማ ሁለት የምርጫ ክልል ጊዜያዊ ውጤት ይፋ መሆን ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተወዳደሩበት የጎማ ሁለት የምርጫ ክልል  ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆን ጀምሯል። በሙክታር ጠሃ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…