የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድን በ1 ወር ውስጥ ወደ ስራ ለማስገባት ዝግጅት ተጠናቋል – አቶ መስፍን ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ።
አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ በራዕዩ መሰረት ሊደርስበት ያቀደው…