Fana: At a Speed of Life!

የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድን በ1 ወር ውስጥ ወደ ስራ ለማስገባት ዝግጅት ተጠናቋል – አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ በራዕዩ መሰረት ሊደርስበት ያቀደው…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት ጉባዔ ለማስተናገድ ያለውን ዝግጁነት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት (ኤአይኦ) ጉባዔ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት (ኤአይኦ) ሊቀመንበር ፓቲ ካርዋህ ማርቲን እና ዋና ፀሃፊ…

አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ለቤልጂየም ንጉስ ፊሊፕ የሹመት ደብዳቤ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቤልጂየም ንጉስ ግርማዊ ፊሊፕ አቅርበዋል። በስነ-ስርዓቱ ንጉስ ፊሊፕ ለአምባሳደሩ ደማቅ አቀባበል ካደረጉ በኋላ ለፕሬዚዳንት አምባሳደር ታዬ አፅቀ ስላሴ የእንኳን ደስ አለዎትና መልካም ምኞታቸውን…

ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር እንደሚያደርጉ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንትጆ ባይደን ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር እንደሚያድጉ ቃል ገብተዋል፡፡ ጆ ባይደን በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዴሞክራት ፓርቲ በሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ መሸነፉን ተከትሎ ለሀገሪቱ ሕዝብ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን ወደ ናይጀሪያ ሌጎስ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን በዛሬው ዕለት ወደ ናይጀሪያ ሌጎስ አድርጓል፡፡ ሌጎስ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን በደመቀ ሁኔታ…

የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን በአንድ ቋት መመዝገብ የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን በአንድ ቋት መመዝገብ የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት የሙከራ ስራ ጀምሯል፡፡ በዚሁ ወቅት የሴቶችና ማህራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ÷የዲጂታል ስርዓቱ የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን መረጃ በትክክል…

የትምህርት ሚኒስቴር ከሩሲያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከሩሲያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል። ስምምነቱ፥ በእኩልነት፣ በጋራ ተጠቃሚነትና ውጤታማነት መርህ ላይ በመመስረት…

ኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ በከባድ ኢንዱስትሪ ማምረቻዎችና በግብርና  በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በከባድ ኢንዱስትሪ ማምረቻዎች፣ በግብርና ፣በመከላከያ እና በሙዚየም ጉዳዮች በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኢትዮጵያ የቼክ ሪፐብሊክ…

ለአሸባሪው ሸኔ ሊተላለፍ የነበረ የመገናኛ ሬዲዮ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ኛ ዕዝ የአንድ ኮር አባላት ከሕብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ ለአሸባሪው ሸኔ ቡድን ሊተላለፍ የነበረ የመገናኛ ሬዲዮ መያዙ ተገልጿል፡፡ መነሻውን አዲስ አበባ አድርጎ አሊ ዲሮ ወደተባለ ቦታ ለአሸባሪው ቡድን ሊደርስ የነበረ 21 ዘመናዊ የመገናኛ…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ አዲስ አበባን የኮንፈረንስና የስበት ማዕከል እያደረጋት ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶችን በማስተናገድ አዲስ አበባን የኮንፈረንስና የስበት ማዕከል እያደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕከት÷ በኢትዮጵያ፣ አፍሪካ ህብረትና…