አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራን ለማሳለጥ ለዲጂታል አሰራሮች ትኩረት መስጠት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራን ለማሳለጥ ለዲጂታል አሰራሮች ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተጠቆመ።
በቻይና አውሮፓ ዓለም አቀፍ ቢዝነስ ትምህርት ቤት የአፍሪካ ካምፓስ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ማቲው ሳሚኒይ እንዳሉት÷ የበለጸገች አፍሪካን…