Fana: At a Speed of Life!

ስሑል ሽረ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በተጀመረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርኃ ግብር ጨዋታ ስሑል ሽረ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲንን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ። ምሽት 12፡00 ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም…

ሂዝቦላህ የሊባኖስ መንግስት አካል መሆን የለበትም አለች አሜሪካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ የሊባኖስ መንግስት መዋቅር አካል መሆን እንደሌለበት አሜሪካ አስታወቀች፡፡ በመካከለኛው ምስራቅ የአሜሪካ ም/ልዩ መልዕክተኛ ሞርጋን ኦርቴጋስ በሰጡት መግለጫ÷ሂዝቦላህ አዲስ በሚዋቅረው የሊባኖስ…

በብራዚል አነስተኛ አውሮፕላን አውቶብስ ላይ ተከስክሳ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራዚል ሳዖ ፖሎ ከተማ አነስተኛ አውሮፕላን በህዝብ ማመላላሻ ተሽከርካሪ ላይ ተከስክሳ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በትራፊክ በምትጨናነቀው የብራዚሏ ግዙፏ ከተማ ሳዖ ፖሎ አውሮፕላኗ በህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ ተከስክሳ በእሳት…

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር መስመር በሙሉ አቅሙ አገልግሎት እንዲሰጥ የሚያስችል ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቺን ሀይ ከተመራ የቻይና ብሔራዊ ባቡር አስተዳደርና ኮሙኒኬሽንስ ኮንስትራክሽን ካምፓኒ ተወካዮች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው የኢትዮ-ጅቡቲ…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው  መግለጫ እንዳስታወቀው የየካቲት ወር 2017 ዓ.ም…

ከአንዲት እናት 11 ነጥብ 2 ኪሎ የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ሕክምና ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርሲ ዞን በቆጂ ሆስፒታል  ከአንዲት እናት 11 ነጥብ 2 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ሕክምና መወገዱ ተገልጿል፡፡ የ45 አመቷ እናት ዕጢው ለአምስት አመታት አብሯቸው እንደቆየም ተነግሯል፡፡ ዕጢው በተሳካ…

በድሮን ታክቲካል አጠቃቀም የሰለጠኑ የፖሊስ እና የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፌደራል ፖሊስ በድሮን ታክቲካል አጠቃቀም ያሰለጠናቸውን የፖሊስ እና የሪፐብሊካን ጋርድ የድሮን ባለሙያዎች አስመርቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በዚህ ወቅት÷ ስልጠናው የፖሊስ መኮንኖች ሙያዊ ኃላፊነታቸውን…

ፓኪስታን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ አጋርነት እንደምታጠናክር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ፓኪስታን ኤግዚቢሽን እና 5ኛው የፓኪስታን አፍሪካ የንግድ ልማት ኮንፈረንስ የፊታችን ግንቦት ወር አጋማሽ ላይ ይካሄዳል፡፡ ኮንፈረንሱን አስመልክቶ የሁለቱም ሀገራት የንግድ ማህበረሰብ እና ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት የማስተዋወቂያ…

ካናዳ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካናዳ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሚከናወኑ የተለያዩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ድጋፍ እንደምታደርግ አስታውቃለች፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሃሰን ከኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ጆሿ ታባህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ርዕሰ መስተዳደር…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የጀርመን ፕሬዚዳንት ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የጀርመን ፕሬዚዳንት ሆርስት ኮህለር ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ የቀድሞው የጀርመን ፕሬዚዳንት ሆርስት ኮህለር ከሣምንት በፊት ማለፋቸውን በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡