Fana: At a Speed of Life!

ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው 9 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 38ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በዚሁ መሠረት ምክር ቤቱ በግብርና፣ ኢንዱስትሪና አገልግሎት የስራ ዘርፎች ለመሰማራት ከ527 ሚሊየን…

የጂኦሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የዲዛይንና የግንባታ ውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17 (ኤፍ ኤም ሲ) የጂኦ ሳይንስ መረጃን ለማመንጨት እና የማዕድናት ናሙና መመርመሪያ በመሆን የሚያገለግለውን የጂኦ ሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋር…

በሲዳማ ክልል የተገነባው ‘ኢፋ ቦሩ’ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስት ድጋፍ በሲዳማ ክልል ለኩ ከተማ የተገነባው 'ኢፋ ቦሩ' ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ ሥርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን…

የአድማ መከላከልና የመደበኛ ፖሊስ ምልምል ሰልጣኞች ሰላምን ለማጽናት በሚያስችል ቁመና ላይ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የአድማ መከላከልና የመደበኛ ፖሊስ ምልምል ሰልጣኞች ከክልሉ አልፎ የሀገርን ደኅንነት ለመጠበቅ የሚያስችል ዝግጁነት ላይ እንደሚገኙ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ደሳለኝ ጣሰው ገለጹ ኃላፊው በብር ሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና…

በቴክኖሎጂው ዘርፍ የተሠሩ ስራዎችን ለዓለም ለማሳየት ያለመ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ከግንቦት 8 ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ኢት ኤክስ ኤክስፖ 2025 ከግንቦት 8 ጀምሮ ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል። ኤክስፖውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ…

 የንግድ ማህበራት በፖሊሲዎች ዝግጅት ላይ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድ ማህበራት በየጊዜው በሚወጠኑ የንግድ ፖሊሲዎች ላይ በነቃ ተሳትፎ ግብዓት እንዲሰጡ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ እንደ አዲስ ከተዋቀረው የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የስራ…

ፖሊሲው ግቡን እንዲያሳካ በተሟላ መንገድ መተግበር እንዳለበት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና እና ገጠር ልማት ፖሊሲ የታለመለትን ዓላማ እንዲያሳካ ከፌደራል ጀምሮ እስከ ክልል ድረስ በተሟላ መንገድ ተግባራዊ መደረግ እንዳለበት ተመላከተ፡፡ የግብርና ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር የግብርና እና ገጠር ልማት ፖሊሲ ላይ ያተኮረ…

ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር በቡና ዘርፍ ትብብሯን ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ ጋር በቡና ዘርፍ ያለውን ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑን አስታወቀ። ጣሊያን የግሉ ዘርፍ በኢትዮጵያ የቡና ልማት ውስጥ ያለውን ተሳትፎ ለማሳደግ ከሀገር በቀል አምራቾች ጋር በማስተሳሰር…

ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር በቡና ዘርፍ ትብብሯን ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ ጋር በቡና ዘርፍ ያለውን ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑን አስታወቀ። ጣሊያን የግሉ ዘርፍ በኢትዮጵያ የቡና ልማት ውስጥ ያለውን ተሳትፎ ለማሳደግ ከሀገር በቀል አምራቾች ጋር በማስተሳሰር…

በክልሉ በያዝነው ዓመት ከ36 ሺህ ሔክታር መሬት በላይ በተፋሰስ ልማት ማልማት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው ዓመት 22 ሚሊየን ሰዎችን በማሳተፍ 36 ሺህ 400 ሔክታር መሬት በተፋሰስ ልማት ማልማት መቻሉን የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ መምሩ ሞኬ ገለጹ፡፡ ዘንድሮ ለተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ በላቀ…