Fana: At a Speed of Life!

የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ በተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ በባሕር ዳር ከተማ እየተወያዩ ነው። ርዕሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ ፥ ውይይቱ የጉባኤውን…

ጃፓን ለኢትዮጵያ የ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጃፓን ለኢትዮጵያ የ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ ከተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች እና ከዓለም አቀፍ ፈንድ ጋር በመተባበር የተደረገ መሆኑን በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ የተደረገው ድጋፍ ለተለያዩ የልማት…

በጋምቤላ ክልል ከነገ ጀምሮ የሥራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል በሙቀት መጨመር ሳቢያ የመንግስት የሥራ ሰዓት ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኡቶው ኡኮት እንዳሉት÷በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለሥራ…

አቶ መስፍን ጣሰው አፍሪካን በአየር ትራንስፖርት በማገናኘት ረገድ ላሳዩት የላቀ አመራርነት ሚና ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው አፍሪካን በአየር ትራንስፖርት በማገናኘት ረገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እየተጫወተ ላለው ሚና ላሳዩት የላቀ የአመራርነት ሚና ተሸላሚ ሆነዋል። በአፍሪካ አህጉር ሁለንተናዊ…

13 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዥ ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአራት ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መግባቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) የ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ግዥን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ…

ሀገር አቀፍ የመንገድ ጉባዔ በጎንደር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር አቀፍ የመንገድ ጉባዔ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ እንዳሉት÷ኢትዮጵያ በ2030 የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለመሆን በምታደርገው የልማት ጉዞ የመንገድ ዘርፉ ጉልህ…

ሆን ተብሎ በሰው አማካይነት 10 የቃጠሎ አደጋዎች ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባለፉት 6 ወራት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የደረሱ 103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አድርጓል ። በምርመራው በአዲስ አበባ ከተማ የተከሰቱ 96 እንዲሁም በክልሎች…

ከተሰበሰበ ግብር 70 በመቶውን ህዝብን ለሚጠቅሙ ተግባራት አውለናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከህዝብ ከተሰበሰበው ግብር 70 በመቶው ህዝብን ለሚጠቅሙ ተግባራትና ለዘላቂ ልማት በማዋላችን የፈጣን ለዉጦቻችንን ቀጣይነት አስጠብቀናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት…

የኮሪደር ልማት ስራን በምሽት ጭምር በማከናወን ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ስራዎችን በምሽት ጭምር በማከናወን ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በሐረር ከተማ የኮሪደር ልማት የምሽት ስራ እንቅስቃሴዎችን ተመልክተዋል። የኮሪደር…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። በከተማ አስተዳደሩ በጀት ተመድቦላቸው የተገነቡ እና በመጠናቀቅ ላይ ያሉትን አዳዲስ ሆስፒታሎች ዘመኑን በዋጀ ህክምና…