Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር መስራች አባል ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር መስራች አባል መሆኑን አስታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሩሲያ፣ ሕንድ እና ብራዚልን ጨምሮ ከብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመሆን በጣምራ የብሪክስ ሀገራት…

የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ ሰፊ አለም አቀፍ ግንኙነት መፍጠር የቻለችበት መድረክ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ ሰፊ አለም አቀፍ ግንኙነት መፍጠር የቻለችበት መድረክ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ÷የአባል ሀገራት አምባሳደሮች፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች እና የሚዲያ አካላት በተገኙበት በካዛን በተካሄደው…

በመዲናዋ ደረጃቸውን የጠበቁ ተርሚናሎች ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃቸውን የጠበቁ እና ምቹ ተርሚናሎች ግንባታ እየተከናወነ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ገለፀ፡፡ ግንባታቸው ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎች መኖራቸውም ተጠቁሟል።…

ሁሉም አካል አለኝ ያለውን አጀንዳ እንዲያቀርብ እየተሠራ ነው- ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክክር ሂደቱ ሁሉንም አሳታፊ ያደረገ እንደመሆኑ ሁሉም አካል አለኝ ያለውን ጥያቄ እንዲያቀርብ እየተሠራ መሆኑን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ57 ወረዳዎች በኮሚሽኑ የተለዩ የማኅበረሰብ ክፍል…

100 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል በቁጥጥር ስር ውሏል የተባለ የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉዞ እግድ አስነሳለሁ በማለት 100 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል በቁጥጥር ስር ውሏል የተባለው የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ላይ ክስ ተመሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ዳዊት ሀይለማሪያም ወልደጊዮርጊስ ላይ…

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት ፕሮጀክትን ከከተማ ልማቶች ጋር ማጣጣም ያስፈልጋል – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት ፕሮጀክትን ከከተማ ልማቶች ጋር ማጣጣም እንደሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ አስገነዘቡ፡፡ አቶ አሕመድ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ ከተመራ የቻይና የቴክኒክ ቡድን ልዑክ ጋር በአዲስ አበባ…

በ17 ሺህ 500 ካሬ ሜትር ይዞታ ላይ 35 ሀሰተኛ ካርታ አሰርተው ህጋዊ ለማድረግ በመንቀሳቀስ የተከሰሱ ለብይን ተቀጠሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት የዋጋ ግምቱ ከ92 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ 17 ሺህ 500 ካሬ ሜትር ይዞታ ላይ በተለያዩ መጠኖች 35 ሀሰተኛ ካርታ አሰርተው ህጋዊ ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል የተባሉ አምስት…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሲካሄድ የቆየው የማህበረሰብ ወኪሎች የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የማህበረሰብ ወኪሎቹ ከጥቅምት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ…

ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ለአየር መንገዱ ከፍተኛ አቅም የሚጨምር ነው – አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን መዳረሻዎቹን እያስፋፋ ለሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አቅም የሚጨምር ነው ሲሉ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ፡፡ በአፍሪካ…

በኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን መካከል የተደረገው የብድር ስምምነት አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባ በኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት አዋጅ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ፡፡ በምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በሰጡት…