Fana: At a Speed of Life!

የኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያን የአገልግሎት አሰጣጥ እና…

ክልሉ በመሬት መንሸራተት ጉዳት እንዳይደርስ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበልግ ወቅትን ጨምሮ በመጪው ክረምት የሚኖረውን ዝናብ ተከትሎ በጎርፍ፣ መሬት መንሸራተትና መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች በሰው ሕይዎትና ንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ…

የእንግሊዝ ኩባንያዎች በኢኮኖሚ ማሻሻያው የተፈጠረውን ምቹ ዕድል እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተፈጠረውን ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድል እንዲጠቀሙበት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት የተዘጋጀው የኢትዮጵያና እንግሊዝ የቢዝነስ ፎረም በለንደን…

አርጀንቲና አራት ጨዋታ እየቀራት ወደ ዓለም ዋንጫ አለፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ አሜሪካ ሀገራት የ2026 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከብራዚል ጋር ጨዋታዋን ያደረገችው አርጀንቲና 4 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፋለች። የአርጀንቲናን የማሸነፊያ ግቦች ዩሊያን አልቫሬዝ፣ ኢንዞ ፈርናንዴዝ፣ አሌክሲስ ማክ አሊስተር እና ጁሊያኖ…

በሲዳማ እና ኦሮሚያ ክልሎች መካከል ያለው ወዳጅነት ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ እና ኦሮሚያ ክልሎች መካከል ያለው ወዳጅነት እና ትብብር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተመላከተ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር ሽመልስ አብዲሳ ሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ ገብተዋል፡፡ አቶ ሽመልስ ሐዋሳ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ፤ የሲዳማ…

የሀገሪቱን ዕድገት የሚመጥን የኃይል መሰረተ ልማት ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሀገራዊ የኢኮኖሚ እድገቱን የሚመጥን የኃይል መሰረተ ልማቶችን ግንባታ እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን እንዳሉት፤ አሁን ላይ ያለውን ሀገራዊ ኃይል የማመንጨት አቅም…

የኮሪደር ልማት ሥራ ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው የመዲናዋ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ምቹ ሁኔታዎችን እንደፈጠሩላቸው ነዋሪዎች ተናገሩ። ከአፍንጮ በር እስከ ፒኮክ መናፈሻ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ አስመልክቶ ሐሳባቸውን ያካፈሉ የመዲናዋ ነዋሪዎች እንዳሉት፤ በመንገዶች ላይ…

ኢትዮ ቴሌኮም እና ማስተር ካርድ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶችን በጋራ ለማሻሻል ያለመ ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይዎት ታምሩ እና የማስተርካርድ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ማርክ ኤሊዮት አዳዲስ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ለማስጀመር የትብብር እድሎችን ለመፈተሽ የሚያስችል ውይይት አድርገዋል፡፡ ይህ የትብብር ማእቀፍ…

ክልሉ የዒድ አልፈጥር እና የፋሲካ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ለ472 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል እና መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ472 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳደር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በወንጀል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ቋንቋ ያስተላለፉት መልዕክት

ጻውዒት ጥቆማ ፕረዚደንት ጊዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ ንመላእ ህዝቢ ትግራይ ከምዝፍለጥ በመሰረት ሕገ መንግስቲ ፈዴሪኢ 62(9)፣ ከምኡውን በመሰረት ስምምዕነት ፕሪቶሪያን ኣብ ክልላት ምእታው ጣልቃ መንግስቲ ፈዴራል ንምድንጋግ ብዝወጸ አዋጅ ቁጽሪ 359/1995 መሠረት፣ ከምኡውን ምምስራት ኣሳታፊ…