Fana: At a Speed of Life!

ዋሊያዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ከሁለት ሳምንት በኋላ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንበ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ አምስተኛ እና ሥድስተኛ የምድብ ጨዋታዎቹን ያደርጋል፡፡ በወጣው መርሐ-ግብር መሠረትም ዋሊያዎቹ ሕዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከታንዛኒያ አቻቸው ጋር እንደሚጫወቱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ…

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በትክክለኛ ጎዳና ላይ ናት- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በትክክለኛ ጎዳና ላይ ትገኛለች ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ተናገሩ። በኢትዮጵያ እየተካሄደ የሚገኘው "ከረሃብ ነፃ ዓለም" ጉባዔ ጠቃሚ ግብዓቶች የተገኙበት እንደነበርም ተናግረዋል። በጉባዔው…

ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የመሠረተ-ልማት አጋርነት እንደሚያስቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣይ በዘላቂ የከተማ እና መሠረተ-ልማት አጋርነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ቀጣናዊ ዳይሬክተር ሜሪዬ…

ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኮሪደር ልማት ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሁለተኛ ዙር በከተማዋ እየተሰሩ የሚገኙ ስምንት የኮሪደር ልማት ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ ገምግመዋል:: ከንቲባዋ የኮሪደር ልማት ስራዎች ያሉበትን ደረጃ በመገምገም ቀጣይ…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐግብርን በሀገሬ መተግበር እፈልጋለሁ – የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጭነት እየተተገበረ ያለውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በሀገራቸው መከወን እንደሚፈልጉ የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

የወጪና ገቢ ንግድ የሎጂስቲክስ አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩብ ዓመቱ የወጪና ገቢ ንግድ የሎጂስቲክስ አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ የተለያዩ ሥራዎች መከናወናቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩን ጨምሮ የተጠሪ ተቋማቱ የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም…

የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ምርትና ምርታማነትን ለማሣደግ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ባህልን በማሳደግ የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ ምርትና ምርታማነትን ለማሣደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የሥራ፣ ሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ሰለሞን ሶካ ገለጹ፡፡ በ5ኛው ሀገር አቀፍ ብሔራዊ የሥራ ኤክስፖ በአዲስ አበባ…

የ2024 አፍሪካን እናወድስ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2024 አፍሪካን እናወድስ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሃ ግብሩ የአፍሪካ የንጉሳውያን ስርአት መሪዎች፣ የቢዝነስ አንቀሳቃሾች፣ የፈጠራ ሰዎች እንዲሁም የጥበብና ፋሽን ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡ በዚህ ሁነት ላይ…

ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ7ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የሀድያ ሆሳዕናን የማሸነፊያ ጎልም ሰመረ ሃፍተይ በ48ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ እንዲሁም ምሽት 1 ሠዓት ላይ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ…