Fana: At a Speed of Life!

ከአንዲት እናት 20 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ሕክምና ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማይጨው ለምለም ካርል ሆስፒታል ከአንዲት እናት 20 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ሕክምና መወገዱ ተገልጿል፡፡ የቦራ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ታካሚዋ እናት የ63 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ ሲሆኑ ፥ እጢው ለዓመታት አብሯቸው እንደቆየም…

ለፍጆታ ምርቶች መናር ምክንያት የሆነውን የንግድ ሰንሰለት ርዝማኔ ለመቅረፍ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለፍጆታ ምርቶች መናር ምክንያት የሆነውን  የንግድ ሰንሰለት ርዝማኔና ህገ-ወጥ ግብይትን ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የንግድና ሸማቾች ጥበቃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ሊቁ…

የመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ግብ ለመድረስ እጅግ የተሻለው መንገድ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ግብ ለመድረስ እጅግ የተሻለው መንገድ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክ ÷"የኢትዮጵያ የትናንት እና የዛሬ ጸጋዎች…

ከንቲባ አዳነች ከኮማንዶና አየር ወለድ እዝ የሰራዊት አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኮማንዶና አየር ወለድ እዝ የሰራዊት አመራሮችን በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ የኮማንዶና አየር ወለድ እዝ ዋና አዛዥ ሌ/ጀ ሹማ አብደታ በዚህ ወቅት÷የዓድዋ ድል መታሰቢያ ምንም አይነት…

እንግሊዝ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በማህበራዊ ጥበቃና አካታችነት፣ በሴቶች መብትና ሥርዓተ ጻታ እኩልነት እንዲሁም የሴት ልጅ ግርዛትንና ጾታን…

ከ8 ማሊየን ብር በላይ ከአንድ ግለሰብ በማታለል የወሰዱ በ9 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ''2 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ ለማሰጠት'' በሚል ከ8 ማሊየን ብር በላይ ከግለሰብ አታልለው የወሰዱ ግለሰቦች በዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በከባድ የማታለል ሙስና…

የጸረ ተዋህሲያን ህክምናን ማሳደግ እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛዉ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ፎረም በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ፎረሙ "የማይበገር የህብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ለብሔራዊ ጤና ደህንነት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በፎረሙ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ አየለ…

በክልሉ የጤና መድህን አገልግሎት ሥራዎች ላይ ያለውን አፈጻጸም በፍጥነት ማሻሻል ይገባል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና መድህን አገልግሎት ሥራዎች ላይ ያለውን ዝቅተኛ አፈጻጸም በፍጥነት ማሻሻል እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ የ2017 በጀት ዓመት ክልላዊ ማህበረሰብ…

በኦሮሚያ ክልል 327 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016/17 ምርት ዘመን እስካሁን 327 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ም/ሃላፊ እሸቱ ሲርኔሳ በሰጡት መግለጫ÷በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 6 ወራት በተለያዩ ዘርፎች ላይ በተከናወነ…

በትግራይ ክልል በተፋሰስ ልማት መልሶ ያገገመ 229 ሺህ ሄክታር መሬት ለአርሶ አደሮች ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ መልሶ ያገገመ 229 ሺህ ሄክታር መሬት ለተደራጁ አርሶ አደሮች መተላለፉን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለፀ። በቢሮው የተፋሰስ ልማት ቡዱን መሪ ጠዓመ…