የጂኦሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የዲዛይንና የግንባታ ውል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17 (ኤፍ ኤም ሲ) የጂኦ ሳይንስ መረጃን ለማመንጨት እና የማዕድናት ናሙና መመርመሪያ በመሆን የሚያገለግለውን የጂኦ ሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡
የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋር…