አስተዳደሩ ወላጅ አልባ ህፃናትን አሳድጎ ለወግ ማዕረግ እንዲበቁ ያደርጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወላጅ አልባ ህፃናትን ከማሳደግ ባለፈ ለወግ ማዕረግ እንዲበቁ ያደርጋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በኮልፌ የወንዶች ልጆች ማሳደጊያ እና በቀጨኔ…