ብልጽግና ፓርቲ የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ተግባራት እያከናወነ ነው-ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራት እያከናወነ ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡
ከለውጡ በፊት የነበረው ጊዜ እርስ በርስ መገፋፋት፣…