ዓለምአቀፋዊ ዜና በርካታ ፍልስጤማውያን ወደ ቀያቸው መመለስ ጀመሩ ዮሐንስ ደርበው Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሃማስ የደረሱትን ስምምነት ተከትሎ በሺህዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን ወደ ሰሜን ጋዛ ማቅናት ጀምረዋል፡፡ እስራኤል እና ሃማስ የደረሱት ታጋቾችን የመለዋወጥ ስምምነት ተከትሎ ነው ፍልስጤማውያኑ ተፈናቃዮች እስራኤል ተቆጣጥራው በነበረው…
ቢዝነስ ከአማራ ክልል ከቀረቡ ማዕድናት ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ ዮሐንስ ደርበው Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአማራ ክልል ለውጭ ገበያ ከቀረበ ጥሬና የተዋበ ኦፓል እንዲሁም ለብሔራዊ ባንክ ከቀረበ ወርቅ ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንደተገኘ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ባለፉት ሥድስት ወራት 10 ሺህ 739 ነጥብ 695 ኪሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተስፋ ብርሃን ምገባ ከ36 ሺህ በላይ ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል Melaku Gedif Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በዝቅተኛ ኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ነዋሪዎች የሚቀርበውን የምገባ አገልግሎት ለማስፋፋት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽታዬ መሃመድ እንዳሉት÷ በአዲስ አበባ ከሚተገበሩ ሰው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአየር አምቡላንስ አገልግሎት በኢትዮጵያ ለማስጀመር የሰነድ ዝግጅት እየተደረገ ነው ተባለ Feven Bishaw Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር አምቡላንስ አገልግሎት በኢትዮጵያ ለማስጀመር የሰነድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን በጤና ሚኒስቴር የሜዲካል አገልግሎት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ኢሉባቦር ቡኖ ገለጹ፡፡ ዶክተር ኢሉባቦር ቡኖ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት ፥ አገልግሎቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጉዳት የደረሠባቸውን ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ አሁን በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ትምህርት ቤቶች መጎዳታቸውን የቢሮው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ተጀመረ Melaku Gedif Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የዘንድሮ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል። የተፋሰስ ልማት ስራው የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ቦርቻ ወረዳ አልዳዳ ደላ ቀበሌ ነው የተጀመረው። የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ590 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ Melaku Gedif Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት 597 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣና መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና…
የሀገር ውስጥ ዜና የምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባ እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው የግብርና ሚኒስቴርን የ2017 በጀት ዓመት የሥድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እያዳመጠ መሆኑም ተገልጿል፡፡ በስብሰባው…
የሀገር ውስጥ ዜና የፓርቲው 2ኛ ጉባዔ ትላልቅ ውሳኔዎች የሚወሰንበት ነው- አቶ አደም ፋራህ ዮሐንስ ደርበው Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ ጉባዔ ላይ ትላልቅ ውሳኔዎች የሚወሰንበትና ወሳኝ አቅጣጫዎች የሚተላለፍበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንተልም? ዮሐንስ ደርበው Jan 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዴሞክራሲያዊ ሂደት ነው፡፡ ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር…