23 ሚሊየን ሰው ከተረጂነት ነጻ መውጣቱ የኢትዮጵያ ማንሠራራት ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ኢትዮጵያ ተረጂነትን የምትጸየፍ እና ይህን ለመቅረፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ዐበይት ሥራዎችን አብራርተዋል፡፡
በማብራሪያቸውም፤ ተረጂነት በተለይ…