Fana: At a Speed of Life!

ኢኮኖሚያዊ ሪፎርሙን ዘላቂ እና አካታች ለማድረግ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ሊያድግ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢኮኖሚያዊ ሪፎርሙን ዘላቂ እና አካታች ለማድረግ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ሊያድግ ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡ ‎ ‎ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የመንግሥትና የግሉን ዘርፍ ትብብር ለማጠናከር፣ የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ ግንዛቤን ለማሳደግና…

በአለልኝ አዘነ ግድያ ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀድሞው የባህር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች አለልኝ አዘነ ግድያ ጥፋተኛ የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በ16 እና 15 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤት ወሰነ፡፡ የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ተከሳሽ የአለልኝ አዘነ…

በአፋር ክልል ከ124 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት በግብርና ለምቷል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ124 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት በግብርና ለምቷል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ አቶ አወል በክልሉ ም/ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ባቀረቡት ሪፖርት እንዳሉት ÷ በክልሉ በግብርና ዘርፍ…

የሆርቲካልቸር ዘርፍን ምርታማነት የሚያሳድግ ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆርቲካልቸር ዘርፍን ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)። ብሄራዊ የሆርቲካልቸር ስትራቴጂ እና የእንሰት ልማት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ግርማ…

የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው ዕለት ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ የ2017 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትን ለምክር ቤቱ አባላት እያቀረቡ ይገኛሉ።…

የአረንጓዴ አሻራ ስራ ባህርዳር ከተማን ምቹ ዓለም አቀፍ መዳረሻ የሚያረጋት ይሆናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአረንጓዴ አሻራ ስራ ባህርዳር ከተማን ምቹ ዓለም አቀፍ መዳረሻ የሚያረጋት ይሆናል አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በመትከል ማንሰራራት ጉዞ ላይ ነን…

የህዝቡን ፍላጎት ለማሟላት የምንሰራቸውን ስራዎች አጠናክረን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት አመት የህዝቡን ፍላጎት ለማሟላት የምንሰራቸውን ስራዎች አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማና የ2018 በጀት አመት እቅድ ውይይት…

የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚው ለቱሪዝም ዘርፉ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተከተለችው ያለው የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ በቱሪዝም ዘርፉ ለሰው ሀብት ልማትና መዳረሻዎችን በማስፋት ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል አሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፡፡ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በመጀመሪያ ዲግሪና…

የኢትዮጵያን የከፍታ ዘመን እውን ለማድረግ ከወጣቱ የላቀ አስተዋጽኦ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየአካባቢው ያሉ ፀጋዎችን አልምቶ የኢትዮጵያን የከፍታ ዘመን እውን ለማድረግ በሚሰራው ሥራ ከወጣቱ የላቀ አስተዋጽኦ ይጠበቃል አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። ርዕሰ መስተዳድሯ ከወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ…

የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት 400 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 400 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የክልሉን የ2018 በጀት አጽድቋል፡፡ ጨፌ ኦሮሚያ በ6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን የ2018 በጀት እና የ2017 ተጨማሪ በጀት…