Fana: At a Speed of Life!

ዩክሬን ሩሲያን በሚሳኤል እንድትመታ አሜሪካ የሰጠችውን ፈቃድ እቃወማለሁ- ቱርክ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ሀገራቸው ዩክሬን ሩሲያን በሚሳኤል እንድትመታ አሜሪካ የሰጠችውን ፈቃድ እውቅና እንደማትሰጥ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህ የአሜሪካ ድርጊት ዓለምን ወደ አዲስ እና ከፍተኛ ጦርነት የሚመራ ነው ብለዋል፡፡…

ፓርቲው የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በመገንባት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በማደስና በመገንባት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለፁ።…

አየር መንገዱ የአፍሪካ ኩራት መሆኑን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚጠበቅበት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሚያከናውናቸውን ተግባራት የበለጠ በማጠናከር የኢትዮጵያና የአፍሪካ ኩራት የሚለውን ስሙን ማስጠበቅ እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

ድርጅቱ ዓላማውን በቀጣይነት እንዲያሳካ እሠራለሁ- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የሥራ አመራር ቦርድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅትም የድርጅቱ የበላይ ጠባቂ በመሆን ዓላማውን በቀጣይነት እንዲያሳካ እንደሚሠሩ ማረጋገጣቸውን የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት መረጃ…

የቀጣይ አቅጣጫችን ሁሉን ባሳተፈ መልኩ ሥራን በትግል መምራት ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጠያቂነትን ባረጋገጠና ሁሉን ባሳተፈ መልኩ ሥራን በትግል መምራት የብልጽግና ፓርቲ የቀጣይ አቅጣጫ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡…

በጎንደር ከተማ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ነገ ይመረቃሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው 67 ፕሮጀክቶች ነገ እንደሚመረቁ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ፡፡ ፕሮጀክቶቹ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ሲጓተቱ የቆዩ መሆናቸውን አቶ ቻላቸው…

የአፍ ውስጥና የፊት ቀዶ ሕክምና ዘርፍን ለማዘመን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍ ውስጥ፣ የመንጋጋና የፊት ቀዶ ሕክምና ዘርፍን ለማዘመን እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ የአፍ ውስጥ፣ የመንጋጋና የፊት ቀዶ ሕክምና ሐኪሞች ማህበር ኮንፈርንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የኢትዮጵያ የአፍ…

ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) የጣሊያን ድርጅቶች በጸሀይ ሀይል ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) የጣሊያን ድርጅቶች በጸሀይ ሀይል ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ አቀረቡ። ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አዉጉስቲኖ ፓሊሲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የጣሊያን ድርጅቶች…

ሊዮኔል ሜሲ በዓለም አቀፍ ጨዋታዎች የግብ እድሎችን አመቻችቶ የማቀብል ክብረወሰንን ተጋራ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጅንቲናዊው አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ በዓለም አቀፍ ጨዋታዎች 58 የግብ እድሎችን አመቻችቶ የማቀብል ክብረወሰንን ከቀድሞው አሜሪካዊ አጥቂ ላንደን ዶንቫን ጋር ተጋርቷል፡፡ ሜሲ ትላንት ምሽት በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አርጀንቲና ፔሩን 1 ለ 0 ባሸነፈችበት…

በማንቼስተር ከተማ ኤአይ ካሜራ ለትራፊክ ቁጥጥር አገልግሎት እየዋለ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ማንቼስተር ከተማ የአርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ (ኤአይ) ካሜራ ለትራፊክ ቁጥጥር አገልግሎት እየዋለ መሆኑ ተነገረ። በከተማዋ 3 ሺህ 200 ሹፌሮች በማሽከርከር ላይ ሳሉ ስልክ ሲያወሩ እና ቀበቶ ሳያስሩ ሲንቀሳቀሱ በኤአይ ካሜራዎች ተይዘዋል።…