Fana: At a Speed of Life!

ርዕዮተዓለምን መሰረት ያደረገ የፖለቲካ ጽንፈኝነት የብሔራዊ መግባባት ፈተና ነው – ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማይታረቁ ፍላጎቶችና ቅድሚያ ትኩረት ላይ መግባባት አለመኖር፣ ርዕዮተዓለምን መሰረት ያደረገ የፖለቲካ ጽንፈኝነት እና የኢኮኖሚ ጥያቄዎች መበራከትና የሀብት ውስንነት የብሔራዊ መግባባት ፈተናዎች መሆናቸውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት…

ኔዘርላንድስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኔዘርላንድስ በተለያዩ ዘርፎች ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከረ ቁርጠኛ መሆኗን ገልጻለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከኔዘርላንድስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ስቲጅን ጃንሰን ጋር…

የሩሲያ የጋዝ አቅርቦት መቋረጥ ዋጋ ማስከፈሉን የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን አመነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተመጣጣኝ ዋጋ ለአውሮፓ ሀገራት የሚቀርበው የሩሲያ ጋዝ መቋረጥ የኃይል አቅርቦት በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምር ምክንያት ሆኗል ሲሉ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ኃላፊ ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን ገለጹ፡፡ በስዊዘርላንድ ዳቮስ በተካሄደው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም…

ሚኒስትሩ የፋሲል  ቤተ-መንግሥትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በጎንደር ከተማ የሚገኘውን የፋሲል ቤተ-መንግሥት ጎብኝተዋል፡፡ ከሚንስትሩ በተጨማሪ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባና የጎንደር ዩንቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አስራት አፀደ ወይን (ዶ/ር)…

ብሔራዊ መግባባት ላይ ያተኮረ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ መግባባት ላይ ትኩረት ያደረገ ፎረም እየተካሄደ ነው፡፡ ፎረሙ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በየወሩ የሚዘጋጅ ሲሆን÷በመገናኛ ብዙሃን የዜጎች ዴሞክራሲያዊ እና ነጻ ሃሳብ የማራመድ ሒደቶች እንዲያድጉ የሚደረግበት ነው ተብሏል፡፡ በፎረሙ…

የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ መብትን በማስቀደም ሽብርተኝነትን መዋጋት እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሰብዓዊ መብትና ለሕግ የበላይነት ቅድሚያ በመስጠት ሽብርተኝነትን የሚያባብሱ መሰረታዊ ሁኔታዎችን እልባት መስጠት እንደሚገባም የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ አሳሰቡ። ምክትል ዋና ፀሐፊዋ በፀጥታው ምክር ቤት ጉባዔ ላይ…

አቶ አሕመድ ሺዴ ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከቻይና ጉብኝታቸው ጎን ለጎን ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም በኢትዮጵያ ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ መኖሩን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡ በመንግሥት…

203 የዐይን ብሌን ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ 203 የዐይን ብሌን መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ-ኅዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በቅርቡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዐይን ባንክ ለመክፈት የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን…

ከሕዳሴ ግድብ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሰው ሠራሽ ሐይቅ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት መገኘቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዳይሬክተር አቶ ሃይሉ ይርጋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ባለፉት 6…

ከ100 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የቅርስ ጥገናና ጥበቃ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት ከ100 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ላይ የ20 ቅርሶች ጥገናና እንክብካቤ ሥራ ለማከናወን ታቅዶ የተግባር ሥራዎች እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከእነዚህ ቅርሶች መካከል እጅግ የተከበሩ የዓለም…