ኢትዮጵያ ከስዊዘርላንድ ጋር ትስስሯን በማጠናከር በተለያዩ ዘርፎች የመስራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከስዊዘርላንድ ጋር ትስስሯን በማጠናከር በተለያዩ ዘርፎች የመስራት ፍላጎት እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከስዊዘርላንድ ኮንፌዴሬሽን ረዳት የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ፊሊፕ ስታልደር ጋር በሁለትዮሽ እና…