Fana: At a Speed of Life!

በሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ እንዴት መሳተፍ ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በአብዛኛው አክሲዮን፣ የመንግስት ቦንድ፣ የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ፣ የኩባንያዎች ቦንድ እና ሌሎች ቦንዶች ወደ ማዕከላዊ ቦታ መጥተው የሚገበያዩበት መድረክ ነው፡፡ መንግስትና የግሉ ዘርፍ…

ባለሃብቱን በመግደል የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ቢረሳው ምናለ ፈንታ የተባሉትን ባለሃብት በመግደል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አቶ ቢረሳው ምናለ ፈንታ የተባሉት እና ነዋሪነታቸው ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው…

የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓል ሲመት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለ ሲመት ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ካፒቶል ሂል አደራሽ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በበዓለ ሲመቱ የቀድሞዎቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ደብሊው ጆርጅ ቡሽ፣ ባራክ ኦባማ እንዲሁም የቀድሞ ዴሞክራት እጩ ሄላሪ ክሊንተን ተገኝተዋል፡፡…

በኢትዮጵያ ለዘመናት የነበረውን የዴሞክራሲ ጥያቄ ምላሽ የሚሰጥ ሥርዓት ተዘርግቷል -ተስፋዬ ቤልጅጌ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለዘመናት የነበረውን የዴሞክራሲ ጥያቄ ምላሽ የሚሰጥ ሥርዓት ተዘርግቷል ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትርና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር) ገለጹ። ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር)÷…

ለጋምቤላ ከተማ የ33 ሚሊየን ብር የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ማሽን ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የሕፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) 33 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ማሽን ለጋምቤላ ከተማ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የክልሉ ውሃና ኢነርጅ ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡጁሉ ኡዶል÷ድጋፉ በዘመናዊ መንገድ ደረቅ ቆሻሻን ለማስወገድ የሚደረገውን…

አቶ አሕመድ ሽዴ ከተለያዩ የቻይና ተቋማት ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የተመራ ልዑክ ከተለያዩ የቻይና ተቋማት ሃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ ልዑኩ ከቻይና ዓለም አቀፍ ኢንዱስትሪና ንግድ ባንክ፣ ከቻይና ልማት ባንክ፣ ከቻይና ኮሙኒኬሽንና ኮንስትራክሽን ኩባንያ እንዲሁም ኤግዚም ባንክ ሃላፊዎች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው ዘመናዊ የአሶሳ ከተማ አስፓልት የመንገድ ዳር መብራት ተከላን በተመለከተ ተወያይቷል። የአሶሳ ከተማ እድገት…

ጥምቀትና ቃና ዘገሊላ በዓላት በድምቀት ተከብረው ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀትና ቃና ዘገሊላ በዓላት በድምቀት ተከብረው መጠናቀቃቸውን የጸጥታና ደኅንነት ጥምር ሃይል አስታውቋል፡፡ ጥምር ኃይሉ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በዩኒስኮ ካስመዘገበቻቸው ከማይዳሰሱ ቅርሶች ውስጥ አንዱ የሆነው የጥምቀት በዓል አዲስ አበባን…

ሀድያ ሆሳዕና ንግድ ባንክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ እዮብ አለማየሁ የሀድያ ሆሳዕናን ብቸኛ  እና የማሸነፊያዋን ግብ  አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ሀድያ ሆሳዕና ነጥቡን ወደ…

በክልሉ አንድነትን የሚያጠናክር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት ተፈጥሯል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር፣ ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ህብረብሔራዊ አንድነትን የሚያጠናክር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት መፈጠሩን ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ፥በብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያው ጉባዔው አቅጣጫ መነሻ በክልሉ…