Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ የህፃናት ቀን በመዲናዋ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ የዓለም ህፃናት ቀን በዓለም ለ35ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ቀኑ "ህፃናት የሚሉት አላቸው እናድምጣቸው!" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ ከሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ…

መዋቅራዊ የምጣኔ ኃብት ሽግግርን ለማሳለጥ የልማት አጋሮች ትብብር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን መዋቅራዊ የምጣኔ ኃብት ሽግግር ለማሳለጥ የልማት አጋሮች ትብብር ወሳኝ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ተናገሩ። በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው በተገኙ ውጤቶችና በምጣኔ ኃብታዊ ሽግግር ዙሪያ ከልማት አጋሮች ጋር ምክክር…

ለቀጣይ 10 ቀናት አብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ደረቅ ፀሐያማና ነፋሻማ ይሆናሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደበኛ ሁኔታ በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የበጋው ደረቅ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ለሚቀጥሉት 10 ቀናት በሰሜን፣ ሰሜን ምሥራቅ፣ ምሥራቅ፣…

አዋጁ ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት፣ በጥራት እንዲፈፅሙ ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት፣ በጥራትና በውጤታማነት እንዲፈፅሙ የሚያስችል መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ ምክር ቤቱ ባካሔደው 4ኛ…

ፔፕ ጓርዲዮላ በማቺስተር ሲቲ ለመቆየት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንቼስተር ሲቲ አሰልጣኝ ጆሴፍ ፔፕ ጓርዲዮላ በክለቡ ለቀጣይ አንድ ዓመት የሚያቆየውን የውል ማራዘሚያ ለመፈረም መስማማቱ ተነገረ፡፡ የ53 ዓመቱ ስፔናዊ አሰልጣኝ በፈረንጆቹ 2016 ማንቼስተር ሲቲን ከተቀላቀል ወዲህ ስድስት የፕሪሚየር ሊግ…

ከተሞች የብልፅግና ተምሳሌት እንዲሆኑ ነዋሪዎች መትጋት አለባቸው- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞችን የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ በሚከናወነው ሥራ ነዋሪዎች በባለቤትነት ስሜት ሊሰሩ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ አሳሰቡ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተገኙበት በዎላይታ ሶዶ ከተማ የከተሞች የልማትና የመልካም…

ሩሲያ ዩክሬን በአሜሪካ ሚሳኤል ለፈጸመችው ጥቃት የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ዩክሬን በአሜሪካ ሰራሽ ረጅም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤል በሞስኮ ላይ ለፈጸመችው ጥቃት አጸፋዊ ርምጃ እንደምትወስድ አስታውቃለች፡፡ ዩክሬን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በሰጡት ፍቃድ መሠረት አሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎችን በትናንትናው ዕለት ወደ…

በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረውን የግሪሳ ወፍ መንጋ ከ90 በመቶ በላይ ማስወገድ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሦስት ዞኖች ከተከሰተው የግሪሳ ወፍ መንጋ መካከል ከ90 በመቶ የሚልቀውን የከፋ ጉዳት ሳያደርስ ማስወገድ መቻሉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የሰብል ልማት ጥበቃ ዳይሬክተር ማንደፍሮ አስላከ (ዶ/ር) እንዳሉት÷…

የጸረ ተህዋስያን መድሃኒቶችን የተለማመዱ ተህዋስያን እውነታዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸረ-ተህዋሲያን መድሃኒቶች ተህዋስያን መላመድ የበሽታ አምጪ ጀርሞችን ለማስወገድ ጥቅም ላይ የሚውሉ መድሃኒቶች አቅምን ሲፈታተን የሚከሰት ነው፡፡ ዓለም አቀፍ የጸረ-ተህዋስያን መድሃኒቶች በተህዋስያን መለመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሣምንት ተጀምሯል፡፡…

ጎንደር ከተማን ወደ ታሪካዊ ከፍታዋ የሚመልሱ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው – ም/ ጠ /ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎንደር ከተማን ወደ ታሪካዊ ከፍታዋ የሚመልሱ የልማት ሥራዎች በፍጥነት እየተከናወኑ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውና የፌደራልና የክልል ከፍተኛ…