መንግስት የከተሞች ውበት እና የተጥሮ ሀብት ተጠብቆ እንዲዘምኑ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መንግስት የከተሞች ውበት እና የተጥሮ ሀብት ተጠብቆ እንዲዘምኑ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል አሉ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተገኝተው እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ…