Fana: At a Speed of Life!

ዋሊያዎቹ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2025 የሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን 2 ለ 1 አሸንፋለች፡፡ ጨዋታው ምሽት 1 ሠዓት ላይ ኬንሻሳ በሚገኘው ስታድ ደ ማርትየርስ ስታዲየም የተደረገ ሲሆን÷ ዋሊያዎቹ በበረከት ደስታና…

የፍልሰት ችግርን ለመቅረፍ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ ነው-አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የፍልሰትን ችግር ለመቅረፍ ሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን መከላከልን ጨምሮ የተቀናጀ ጥረት እያደረገ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ አራተኛው የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ሕብረት የጋራ የሥራ ቡድን…

በሐረሪ ክልል የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል የአከራይና ተከራይ ሕጋዊ ውል ምዝገባ ከነገ ጀምሮ ለአንድ ወር እንደሚካሄድ አስታውቋል፡፡ በአዲሱ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅ 1320/2016 መሰረት የአከራይና ተከራይ ሕጋዊ ውል ምዝገባ ከነገ ጀምሮ እስከ ታህሳስ…

በኢኮኖሚ ሪፎርም አፈፃጸም ላይ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ልኡክ ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ያስሚን ወሀብረቢ ከአለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (IMF) ልኡካን ቡድን አባላት ጋር ተወያተዋል፡፡ በውይይታቸው ኢትዮጵያ ተግባራዊ ባደረገችው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም አፈፃጸም ዉጤቶች እና በቀጣይ…

የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል የመንግስት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባ የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅን ለማሻሻል የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አፅድቋል።…

የአፍሪካ ሀገራት የጤና ድንገተኛና ፈጣን ምላሽ ዝግጁነት ኮሚቴ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የአፍሪካ ሀገራት የጤና ድንገተኛና ፈጣን ምላሽ ዝግጁነት ኮሚቴ ጉባኤ የአፍሪካ ሀገራት የጤና ዘርፍ አመራሮችና የተለያዩ የልማት አጋሮች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት በሚቆየው በዚህ ጉባዔ በጤናው…

ዩክሬን አሜሪካ ሰራሽ ረጅም ርቀት ሚሳኤል ወደ ሩሲያ አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በሰጡት ፍቃድ መሠረት አሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎችን ወደ ሩሲያ ማስወንጨፏን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዩክሬን ወደ ብሪያንስክ ግዛት ካስወነጨፈቻቸው ሚሳኤሎች አምስቱ በሩሲያ ጦር የከሸፉ መሆኑን…

የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢንተርኔት ለመላው ኢትዮጵያውያን" በሚል መሪ ሃሳብ የዘንድሮው የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፎረም እየተካሄደ ነው፡፡ በፎረሙ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የኢንተርኔት አስተዳደር ሀላፊዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎች፣ ሲቪል ማህበረሰብ፣ የቴክኖሎጂ ልሂቃን እንዲሁም…

ኢትዮጵያና እንግሊዝ ለቀጣናው ሰላም በጋራ መስራታቸውን እንደሚቀጥሉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና እንግሊዝ ለቀጣናው ሰላም እና ደኀንነት መረጋገጥ በጋራ መስራታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባሕር ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር…

በአማራ ክልል የማዕድን ክምችት፣ ጥናትና ልየታ ለማከናወን ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ ከባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ወሎ እና ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የሥነ-ምድር ካርታ ሥራና የማዕድን ክምችት ጥናትና ልየታ ለማከናወን ስምምነት ላይ ደርሷል። ጥናቱ በ5 ሺህ 254 ካሬ ኪ/ሜትር ላይ…