Fana: At a Speed of Life!

የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃን ለመከላከል የህብረተሰቡ ሚና ..

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥላቻ ንግግር፣ ሀሰተኛ መረጃዎችና ነጠላ ትርክት የህብረ ብሔራዊ አንድነት ፈተናዎች ናቸው፡፡ ለፋና ዲጂታል ሙያዊ ሀሳባቸውን ያጋሩ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ምሁራን እነዚህን ፈተናዎች ለማለፍ የህብረተሰቡን የሚዲያ ግንዛቤ ማሳደግ ወሳኝ ነው…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ሰኔ 7 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር የፊታችን ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡…

አባጅፋር ያሠሩት የሁጃጆች ማረፊያ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀጂ ጉዞ ጋር በተገናኘ ኢትዮጵያዊው አባጅፋር ስማቸው ይነሳል። በመካ እና መዲና ለሁጃጆች ማረፊያ ይሆን ዘንድ መጠለያ እንዳሠሩ ይታወቃል። በኢትዮ-አረብ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ላይ በርካታ ጥናቶችን ያደረጉት የታሪክ ተመራማሪው አደም ካሚል…

መንግሥት በዓላት የአብሮነት ማሳያ እንዲሆኑ ጥበቃ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በዓላት የብዝኃነት እና የአብሮነት ማሳያ እንዲሆኑ አስፈላጊውን እንክብካቤ እና ጥበቃ ያደርጋል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ለእስልምና ሐይማኖት ተከታዮች ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

ኢትዮጵያ ድንቅ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ገንብታለች – ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቅርሷንና ታሪኳን ለትውልድ ማስተላለፍ ያስቻለ ድንቅ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ገንብታለች አሉ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር (ዶ/ር)፡፡ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በአዲስ አበባ ቆይታ ያደረጉት ፕሬዚዳንቷ በዓድዋ ድል መታሰቢያ…

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛዉ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ ከተሞች እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ በተለያዩ ከተሞች እና ወረዳዎች በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ነው።…

አርሰናል የጋብሬል ማግሀሌስን ውል አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹን ጋብሬል ማግሀሌስን ውል እስከ ፈረንጆቹ 2029 ማራዘሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ብራዚላዊው የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ጋብሬል ማግሀሌስ ከአምስት ዓመት በፊት ከሊል ወደ አርሰናል መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡ ማግሀሌስ…

የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስሎቬኒያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደሀገራቸው ተመለሱ፡፡ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላ ማረፊያ ተገኝተው ሽኝት አድርገውላቸዋል።…

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጎንደር እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጎንደር ከተማ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሶላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ኃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ሲከበር የእስልምና እምነት ተከታዮች፣…

ዒድ አል አድሃን በመደጋገፍ ማክበር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጋምቤላ ከተማና አካባቢዋ በሕዝበ ሙስሊሙ ዘንድ እየተከበረ ነው። የጋምቤላ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሁሴን ካዩራ እንዳሉት፤ በዓሉን ስናከብር አቅመ ደካሞችን…