የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ከ2 ሺህ በላይ የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ምረቃ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው Yonas Getnet Jun 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ስድስተኛ ዙር የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ምረቃ ሥነ ሥርዓት እያካሄደ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤን ጨምሮ ሌሎች የከተማ አስተዳደሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመልክዓ ምድር አመላካች ምርቶች ጥበቃ ሥርዓትን ለመተግበር እየተሰራ ነው Yonas Getnet Jun 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመልክዓ ምድር አመላካች ምርቶች ጥበቃ ሥርዓትን ለመተግበር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኤሊያስ መሃመድ እንዳሉት÷የመልክዓ ምድር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡- ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 👉 የኢትዮጵያን ሰው፣ መሬት እና ሀብት ከጫፍ እስከ ጫፍ ደምረን መጠቀም አለብን። 👉 በደቡብ ኦሞ 145 ኪሎ ሜትር መስኖ ሠርተናል፤ ይህን በአግባቡ በማሽን ታግዞ መጠቀም ሀገራዊ የምግብ ሉዓላዊነትን ያሳልጣል፡፡ 👉 ቆላ ማለት ብዙን ድርሻ የያዘው የኢትዮጵያ ክፍል ነው፤ በማሽን በቀላሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተተኪ አመራር ለማፍራት ወጣቶች ላይ እየተሠራ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተተኪ አመራር ለማፍራት ወጣቶችላይ እየተሠራ ያለውን ሥራ አብራርተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም እስከ አሁን እያመጣናቸው ያሉ ውጤቶች በበቂ ሁኔታ ተኪ አመራሮች ማፍራት ካልቻልን፤ የአመራር…
የሀገር ውስጥ ዜና 23 ሚሊየን ሰው ከተረጂነት ነጻ መውጣቱ የኢትዮጵያ ማንሠራራት ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ኢትዮጵያ ተረጂነትን የምትጸየፍ እና ይህን ለመቅረፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ዐበይት ሥራዎችን አብራርተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም፤ ተረጂነት በተለይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ገዝፋና ጸንታ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንድንችል አብሮነትን ታሳቢ ያደረገ ትርክት መከተል ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ገዝፋ አና ጸንታ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንድንችል ብሔራዊ ጥቅምን መሰረት ያደረገ እና የጋራ አብሮነትን ታሳቢ ያደረገ የትርክት ስርዓት መከተል ያስፈልጋል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ቃለ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ሰፊ የሆነውን የቆላ መሬት አበክረን መጠቀም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመረውን እና አበረታች ውጤት እያሳየ ያለውን የቆላማ አካባቢ ልማት በይበልጥ በማጠናከር አበክረን መሥራት አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት ከቆላ…
ስፓርት ቶተንሀም ሆትስፐር አንጂ ፖስቴኮግሉን አሰናበተ ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ሆትስፐር የክለቡን አሰልጣኝ አንጂ ፖስቴኮግሉን አሰናብቷል፡፡ አሰልጣኙ በስፐርስ በነበራቸው የሁለት ዓመት ቆይታ የዩሮፓን ሊግ ዋንጫን አሳክተዋል፡፡ በፖስቴኮግሉ የተመራው ቶተንሀም በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…
ፋና ስብስብ ሴት ሐጅ አድራጊዎች: ከኢትዮጵያ እስከ መካ Abiy Getahun Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐጅ ከእስልምና ምሶሶዎች አንዱ ነው። በመሆኑም የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ በዘር፣ በቀለም፣ በቋንቋ እና በጾታ ሳይለይ ሐጅ ማድረግን ያልማሉ። ህልማቸው ሲሳካም ከዓለም ማዕዘናት ወደ አንድ አቅጣጫ በመትመም «ለበይክ አላሁመ ለበይክ፤ ለበይክ…
ስፓርት ራፊንሀ -የስፔን ላሊጋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብራዚላዊው የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና የፊት መስመር ተጫዋች ራፊንሀ የ2024/25 የውድድር ዓመት የስፔን ላሊጋ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡ ራፊንሀ በውድድር ዘመኑ ለባርሴሎና 36 የላሊጋ ጨዋታዎችን በማድረግ 18 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡…