Fana: At a Speed of Life!

ሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሊሰነዘር የሚችል ማንኛውንም ጥቃት መከላከል በሚያስችል ደረጃ ላይ ነው – ጄኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሊሰነዘር የሚችል ማንኛውንም ጥቃት መከላከል በሚያስችል ደረጃ ላይ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ፡፡ ጄኔራል አበባው በሰሜን ምዕራብ ዕዝ የግዳጅ ቀጣና ተገኝተው እንዳሉት÷ ዕዙ…

የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የአርሶ አደሮች የምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የአርሶ አደሮች የምርምር ኮንፈረንስ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው። ኮንፈረንሱ አርሶ አደሮች በግብርና ህይወት ያሳለፏቸውን ተሞክሮ የሚያጋሩበት፣ ሀገር በቀል ልምዳቸውን የሚያቀርቡበት፣ ችግሮቻቸውን የሚወያዩበት…

ከ9 ሺህ ኪ.ሜ በላይ አዲስ የዲስትሪቢዩሽን መስመሮች ማስፋፊያ ስራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9 ሺህ 588 ኪሎ ሜትር አዳዲስ የዲስትሪቢዩሽን መስመሮች ማስፋፊያ ተከናውናል አለ የኢትየጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት። በዲስትሪቢዩሽን መስመሮች ማስፋፊያው የኃይል መቆራረጥ ድግግሞሽና የቆይታ ጊዜን መቀነስ መቻሉን የገለጸው…

ሁለቱ የጥበብ ፈርጦች…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብላቴን ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህን እና ደራሲ፣ አርታኢና ጋዜጠኛ ስብሐት ገ/እግዚአብሄር በሀገራችን ስነ ጽሁፍ ታሪክ ትልቅ ዝናን ያተረፉ አንጋፋ የስነ ጽሁፍ ሰዎች ናቸው፡፡ ሁለቱ የስነ ጽሁፍ ምልክቶች ዛሬ ላይ በህይወት ባይኖሩም በዘመን…

ፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሙዚቃ አዳዲስ ከዋክብት መፍለቂያ የሆነው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። ውድድሩ በተመልካቾች፣ በዳኞች እና በራሳቸው በተወዳዳሪዎች የሙዚቃ ምርጫ  እንደደመቀ ቀጥሏል። የፋና ላምሮት ምዕራፍ…

ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ስትራቴጂያዊ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ኢትዮጵያ ያሏትን የተፈጥሮ ጸጋዎች ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አቅም በመቀየር፣ ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር የምታደርገው ጥረት አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ሀገሪቱ ያላት ታዳሽ የኃይል ሀብት ዝም ብሎ የሚፈስ ውሃ ሳይሆን በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ…

በሪያል ማድሪድ ደጋፊዎች እንዲለቅ የተፈለገው ምባፔ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ ሪያል ማድሪድን እንዲለቅ በርካታ የክለቡ ደጋፊዎች ፊርማ እያሰባሰቡ ይገኛሉ፡፡ ምባፔ የሀገሩን ክለብ ፒኤስጂን በመልቀቅ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ፍለጋ ሪያል ማድሪድን ቢቀላቀለም በክለቡ…

ቴንጌ ቴንጌ በአዲስ አበባ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈው የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሳድ ሶዚ (ቴንጌ ቴንጌ) የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ በቲክ ቶክ ልዩ የዳንስ እና አክሮባቲክስ ስራዎቹ ዓለም አቀፍ ዝናን…

የትዝታው ንጉስ ማህሙድ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርቲስት ማህሙድ አሕመድ ለኢትዮጵያውያን "የትዝታ ንጉስ" ብቻ ሳይሆን የጽናት፣ የትህትና፣ የርህራሄ እና የጥበብ ተምሳሌት ጭምር ነው። ማህሙድ አህመድ በ1933 ዓ.ም በአዲስ አበባ መርካቶ በተለምዶ አሜሪካን ግቢ በሚባለው አካባቢ…

ለኢራን የሲቪል ኑክሌር ኢነርጂ ልማት የቻይና ድጋፍ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ለኢራን የሲቪል ኑክሌር ኢነርጂ ልማት ያላትን ድጋፍ ታስቀጥላለች አሉ። ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኢራን አቻቸው አባስ አራግቺ ጋር በቤጂንግ ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅት ዋንግ ዪ እንዳሉት፤ ቻይና ኢራን…