ሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሊሰነዘር የሚችል ማንኛውንም ጥቃት መከላከል በሚያስችል ደረጃ ላይ ነው – ጄኔራል አበባው ታደሰ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሊሰነዘር የሚችል ማንኛውንም ጥቃት መከላከል በሚያስችል ደረጃ ላይ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ፡፡
ጄኔራል አበባው በሰሜን ምዕራብ ዕዝ የግዳጅ ቀጣና ተገኝተው እንዳሉት÷ ዕዙ…