Fana: At a Speed of Life!

የሰው ልጅ ቀደምት የአኗኗር ዘይቤን የሚያሳዩ ቅሪተ-አካል መገኛ የሆነው መልካ ቁንጡሬ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ውስጥ የሚገኘው መልካ ቁንጡሬ የሰው ልጅ ቀደምት የአኗኗር ዘይቤን የሚያሳዩ ቅሪተ-አካል መገኛ ነው አሉ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ዋና ዳሬክተር አበባው አያሌው። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን…

ሚኒስቴሩ በሐረር ለአቅመ ደካማ ወገኖች ያስገነባቸውን ቤቶች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በሐረር ከተማ ለአቅመ ደካማ ወገኖች ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት አስረክቧል፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በክልሉ ትኩረት ከተሰጣቸው ሰው ተኮር ሥራዎች…

ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊየን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘንድሮ ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊየን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሱልልታ ወረዳ በ2 ሺህ 150 ሄክታር መሬት ላይ የለማ…

ሀጫሉ ሁንዴሳ ከመቃብር በላይ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀጫሉ ሁንዴሳ የህዝብ የችግር ቀን አለኝታ እና ድምፅ በመሆን ያሳረፈው አሻራ ስሙ በትውልድ ልብ ውስጥ ህያው እንዲሆን አስችሎታል። ከአባቱ ሁንዴሳ ቦንሳና ከእናቱ ጉደቱ ሆራ በ1976 ዓ.ም በአምቦ ከተማ የተወለደው ሀጫሉ ሁንዴሳ፤…

ከፓሪስ እስከ ቡዳፔስት… 20 ዓመታት የፈጀው ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል አትሌቲኮ ማድሪድን በማሸነፍ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ለአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል፡፡ የሰሜን ለንደኑ ክለብ በመድረኩ ለፍጻሜ ሲያልፍ የዘንድሮው ለ2ኛ ጊዜ ሲሆን፥ ከዚህ ቀደም ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ጊዜ…

ምክር ቤቱ ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮዎችን እየተወጣ ነው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ምክር ቤቱ ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮዎችን እየተወጣ ነው አሉ፡፡ “በሕገ መንግሥት ትርጉም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣን፣ የዳኝነትና የፍትሕ ተቋማት ሚና” በሚል ርዕስ የፌዴሬሽን…

የአፍሪካን 1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ዶላር የዕዳ ጫና የሚቀንሱ መፍትሔዎችን ለማመላከት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ያለባትን የ1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ዶላር የዕዳ ጫና ለመቀነስ የሚያስችሉ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ያለመ 2ኛው የአፍሪካ የሉዓላዊ ፋይናንስ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ፎረሙ 23 የአፍሪካ ሀገራት በከፍተኛ የዕዳ ቀውስ…

የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የጀመርነው ጥረት በላቀ ውጤት ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የጀመርነው ጥረት በላቀ ውጤት ቀጥሏል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷‎ዛሬ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሱልልታ ወረዳ…

የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት…

በመዲናዋ ለኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታና ሼዶች ሊተላለፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተደራጅተው ስልጠና ለወሰዱ ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታና ሼዶችን ሊያስተላልፍ ነው፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ በዛሬው ዕለት በ11ዱም ክፍለ ከተሞች ለሚገኙ 1ሺህ…