Fana: At a Speed of Life!

 ኢትዮጵያና ኡጋንዳ ከስደተኞች ጋር በመመሸግ ወንጀል የሚፈጽሙትን በጋራ ለመከላከል መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ ከስደተኞች ጋር መሽገው ወንጀል የሚፈፅሙትን በጋራ ለመከላከልና ለመስራት መግባባት ላይ ደረሱ። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከኡጋንዳ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙሆዚ ካኒሩግባ ከተመራ ልዑክ ጋር…

የአንካራው ስምምነት ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ያጠናክራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንካራው ስምምነት ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ዘመናትን የዘለቀ ወንድማማችነት የሚያጠናክር ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን ገለፁ፡፡ አቶ አሻድሊ ሀሰን በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል የተደረሰውን…

የቀድሞው የማንቼስተር ሲቲ ተጨዋች ሚካይል ኬቬላቪሊ የጆርጂያ ፕሬዚዳታዊ ምርጫን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዙ ማንቼስተር ሲቲ እና ሌሎች ክለቦች በእግርኳስ ተጫዋችነት ያሳለፉት ሚካይል ኬቬላቪሊ የጆርጂያ ፕሬዚዳታዊ ምርጫን ማሸነፋቸው ተገለፀ፡፡ የ53 አመቱ ጎልማሳ ከ300 የሀገሪቱ ፓርላሜንታዊ የምርጫ ድምፅ 224 በማሸነፍ ነው የተመረጡት፡፡…

በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ42 ሚሊየን በላይ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ትግበራ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከ42 ሚሊየን በላይ ለማድረስ ማስቻሉን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሹሩን አለማየሁ (ዶ/ር)÷ ባለፉት አራት አመታት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎች አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በዚህም የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለማሻሻል በወጣ ደንብ ዙሪያ ተወያይቶ አስተያየትና ግብዓቶችን በማከል ወደ…

የአንካራው ስምምነት ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንካራው ስምምነት ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለፁ። በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል የተደረሰውን የአንካራ ስምምነት ተከትሎ የሶማሌ ክልል ከፍተኛ…

በመዲናዋ 1 ሺህ 314 የመጫዎቻ እና የስፖርት ማዘውተሪያዎች አገልግሎት እየሠጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት 1 ሺህ 314 የሕጻናት እና ወጣቶች የመጫዎቻ እና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ጠንካራ የስፖርት ምክር ቤት አደረጃጀት…

በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ ሥራዎች ተከናውነዋል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ እየተገነቡ ካሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች በተጓዳኝ በዝቅተኛ ገቢ…

ስማርት ጂግጂጋ ፕሮጀክትን ለመተግበር ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና የጂግጂጋ ከተማ አሥተዳደር ስማርት ጂግጂጋ ፕሮጀክትን እውን ለማድረግ የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ቴክኖሎጂ ኦፊሰር ታሪኩ ደምሴ እና የጂግጂጋ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ሻፊ…

ማህበሩ እየሰጠ ያለውን ሰብዓዊ አገልግሎት አጠናክሮ መቀጠል አለበት- ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ማኅበሩ እየሰጠ ያለውን ሰብዓዊ አገልግሎት አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እየሰጠ ያለውን ሰብዓዊ አገልግሎት ተደራሽነት ማጠናከር እንደሚገባው የማኅበሩ የበላይ ጠባቂና የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት…