Fana: At a Speed of Life!

ባንኩ 13 ነጥብ 4 ኩንታል ወርቅ መግዛቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሽረ እንዳስላሴ ቅርንጫፍ በሶስት ወራት ውስጥ ከህጋዊ ወርቅ አዘዋዋሪዎች 13 ነጥብ 4 ኩንታል ወርቅ መግዛቱን አስታወቀ። የቅርንጫፍ ባንኩ ስራ አስኪያጅ አቶ ተኪኤ ግደይ እንደገለፁት÷ ባንኩ ከባህላዊ ወርቅ አምራቾች ግዢ…

ፌዴራል ፖሊስ ወንጀልን በብቃት መከላከል የሚያስችል ጠንካራ ተቋም መገንባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ወንጀልን በብቃት መከላከል የሚያስችል ጠንካራ ተቋም ገንብቷል ሲሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ "አፍሪካ በጠንካራ አንድነት፣ ለሁለንተናዊ ፀጥታና ሰላም"…

አሜሪካና ብሪታኒያ የሁቲ አማፂያን ዒላማዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ብሪታኒያ በየመን ሰነዓ በሚገኙ የሁቲ አማፂያን ዒላማዎች ላይ የተቀናጀ የአየር ጥቃት መፈፀማቸውን አስታወቁ፡፡ የሁቲ አማፂያንን የመረጃ ምንጭ ጠቅሶ አናዶሉ እንደዘገበው÷ አሜሪካ እና ብሪታኒያ በሰሜናዊ እና ደቡብ ሰነዓ በሚገኙ የሁቲ…

ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ወርቅ በህገወጥ መንገድ ይዞ ተገኝቷል የተባለ ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ጥፍጥፍ ወርቅ በህገወጥ መንገድ ይዞ ተገኝቷል የተባለ ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጠ። የፍትህ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት…

በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ ተብለው በ13 መዝገብ የተከሰሱ ግለሰቦች ከአንድ ዓመት እስከ 25 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጡ፡፡ በዚህም በ13 የክስ መዝገብ ተከሰው የፍርድ ውሳኔ የተላለፈባቸው፡- 1ኛ. ተካ ወ/ማርያም በ25 ዓመት ጽኑ…

የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ የ56 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት በኢትጵያ የምግብ ዋስትናን ጨምሮ ለተለያዩ ዘርፎች የሚውል የ56 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ። ድጋፉ ይፋ የተደረገው የኢትዮ-ጀርመን የልማት ትብብር መድረክ በአዲሰ አበባ በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡…

በተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ የሚከሰተው በመሬት ውስጥ የማግማ እንቅስቃሴ ኃይል ባለመቆሙ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ ያለው በመሬት ውስጥ ያለው የቅልጥ አለት (ማግማ) እንቅስቃሴ ኃይል ባለመቆሙ መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ-ፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ገለጹ። የመሬት…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጀንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ርዕሰ መስተዳድሩ÷ የክልሉ መንግስት እየተገበረ ስላለው የልማት አቅጣጫና ድጋፍ በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የጠፈር ተመራማሪዎች ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ' 'ኃላፊነት የተሞላበት የህዋ አጠቃቀም ለዘላቂነት'' በሚል መሪ ሃሳብ በጣሊያን እየተካሄደ በሚገኘው 75ኛው ዓለም አቀፍ የጠፈር ተመራማሪዎች ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው። በጉባዔው ከ 11 ሺህ በላይ የዘርፉ ምሁራን፣ የአሜሪካው የጠፈር…

ጠቅላይ ፍርድ ቤት እነ ጆን ዳንኤል ላይ የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን የዋስትና ብይን አጸና

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከአውሮፕላን አንወርድም በማለት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል ተንቀሳቅሰዋል ተብለው የተከሰሱት ስድስት ግለሰቦች ላይ በስር ፍርድ ቤት ውድቅ የተደረገባቸውን የዋስትና ጥያቄን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ…