Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል የወጠነው አዲስ ፈጥኖ ደራሽ የማሽላ ምርት ትልቅ ተስፋ አሳይቷል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል የወጠነው አዲስ ፈጥኖ ደራሽ የማሽላ ምርት ትልቅ ተስፋ አሳይቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የሐረሪ ክልል የወጠነው አዲስ ፈጥኖ ደራሽ የማሽላ…

የፖሊዮ በሽታ አጋላጭ ምክንያቶች እና መከላከያ መንገድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) በቫይረስ አማካኝነት የሚመጣና በዋናነት የህፃናትን ጤና በመጉዳት እስከሞት የሚያደርስ በሽታ ነው፡፡ በሽታው በህፃናት ላይ የእጅ የእግር ወይም የሁለቱም መዛል (መዝለፍለፍ) ወይም ሽባነት ብሎም ሞት…

ሐሰተኛ መረጃ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከሃላፊነት ተነሱ የሚል ሐሰተኛ መረጃ በመሰራጨት ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከሃላፊነት ተነሱ የሚል ሐሰተኛ መረጃ በመሰራጨት ላይ ይገኛል። ሆኖም ይህ እየተሰራጨ ያለው መረጃ ፍጹም ሐሰተኛ መረጃ ሲሆን፤ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት መደበኛ ስራቸውን…

በኢትዮጵያ የቻይና ባለሃብቶች 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ስራ ላይ ማዋላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ የቻይና ባለሃብቶች 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መዋለ ንዋይ ስራ ላይ በማዋል ለሀገር ዕድገት ገንቢ ሚና እየተጫዎቱ መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሥራ…

በአነፍናፊ ውሻ የታገዘ ህገ ወጥ የዱር እንስሳት ውጤቶች ዝውውር መቆጣጠሪያ ማዕከል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአነፍናፊ ውሻ የታገዘ ህገ ወጥ የዱር እንስሳት ውጤቶችን ዝውውር ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ልዩ የቁጥጥር ማዕከል ሥራ ጀመረ። የኢትዮጵያ የዱር እስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ከአፍሪካን ዋይልድ ላይፍ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር በቦሌ ዓለም…

ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ሲጠቀሙና ሲያዘዋውሩ የተገኙ ግለሰቦች ላይ ምርመራ እየተጣራ መሆኑን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ሲጠቀሙ እና ሲያዘዋውሩ አግኝቻቸዋለሁ ያላቸውን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አንደኛውን ሀሰተኛ ብር…

በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ መሻሻል ያሳየ ነው – ቶኒ ብሌር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተተገበረ ያለው የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ መሻሻል ያሳየ መሆኑን የቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቶኒ ብሌር ኢንስቲትዩት ዋና ሊቀ መንበር ቶኒ ብሌር ተናገሩ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ…

አቶ አህመድ ሺዴ ከዩናይትድ ኪንግደም የአፍሪካ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዩናይትድ ኪንግደም የአፍሪካ ሚኒስትር ከሃይበሪው ሎርድ ኮሊንስ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ስላለው የሁለትዮሽ ግንኙነት ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል። በውይይቱ ወቅት አቶ አህመድ መንግስት…

ለአንስቴዥያ ሙያ ተመራቂዎች የተግባር የብቃት ምዘና ፈተና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንስቴዥያ ሙያ ተመራቂዎች የተግባር የብቃት ምዘና ፈተና በተመረጡ ስምንት ጣቢያዎች መሰጠቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ፣ ዳግማዊ ሚኒልክ ጤና…

ከጥራጥሬ በተጨማሪ የወጪ ንግድ ምርቶችን በስፋት ወደ አዘርባጃን ለመላክ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጥራጥሬ ሰብል ምርቶች በተጨማሪ ሌሎች የወጪ ንግድ ምርቶችን በስፋት ወደ አዘርባጃን ለመላክ እየሠራች መሆኗን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ በኢትዮጵያ…