በዕዳጋ ሐሙስና መቐለ በሚገኙ ማዕከላት የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማህበረሰቡ ተቀላቀሉ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ዕዳጋ ሐሙስና መቐለ በሚገኙ ማዕከላት የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ ከ3 ሺህ 500 በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ በትግራይ ክልል እያከናወነ ባለው የመልሶ ማቋቋም…