የሕብረተሰቡን የእንስሳት ተዋጽኦ ፍላጎት ለማሟላት እየተሰራ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረተሰቡን የእንስሳት ተዋጽኦ ፍላጎት ለማሟላት ብሔራዊ መርሐ-ግብር ተቀርጾ እየተሰራ መሆኑን የግርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ ልዑካን ቡድን ጋር ባደረጉት ውይይት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ…