Fana: At a Speed of Life!

ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደቡብ ሱዳን ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ውድድር ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን 2 ለ 1 ተሸነፈች፡፡ ለደቡብ ሱዳን ግቦቹን ንጎንግ ጋራንግ እና ዳንኤል ቢቺኦክ ሲያስቆጥሩ÷ ኢትዮጵያን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ዋንጫ ቱት ከመረብ…

ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ኒክ ዳዬር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን ያደረጉት በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን አድርጎ በለንደን እየተካሄደ ከሚገኘው ኮንፈረንስ ጎን ለጎን…

በአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ውድድር ኢትዮጵያ 2 የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ እየተካሄደ በሚገኘው የ2024 የአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን ብስክሌተኞች ሁለት የነሐስ ሜዳሊያዎችን ለሀገራቸው አስገኝተዋል፡፡ ሜዳሊያዎቹ የተገኙት በጽጌ ካህሳይ እና ምዕራፍ ገ/እግዚአብሔር መሆኑን የባህልና ስፖርት…

ኢትዮጵያ በተመድ የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ለ3ኛ ጊዜ አባል ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ ከ2025-2027 በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሦስተኛ ጊዜ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ሆና ተመረጠች፡፡ ኢትዮጵያ ለሦስተኛ ዙር የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል በመሆን የተመረጠቸው በ79ኛው የተባበሩት መንግሥታት…

በመኖሪያ ቤት ላይ የወደቀ ዛፍ እናትና የሁለት ወር ልጇን ሕይወት ቀጠፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ ከበርታ ቀበሌ ቆንጨልቃ መንደር የጣለውን ዝናብ ተከትሎ በመኖሪያ ቤት ላይ የወደቀ ዛፍ አንዲት እናት ከሁለት ወር ሕፃን ልጇ ጋር ሕይወታቸው አለፈ፡፡ በተመሳሳይ በወረዳው ቂጤ ቀበሌ ጋራ መንደር አካባቢ…

ማዕከሉ በጥምር ግብርና ምርቶች ሥራ ላይ በስፋት መሠማራቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦላይ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግተኛ ማሰልጠኛ ማዕከል ከተጣለበት ዋና ኃላፊነት ጎን ለጎን ለሰራዊቱ ለምግብነት የሚውሉ የጥምር ግብርና ውጤቶችን እያመረተ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በዚህም ከ87 ሄክታር በላይ በቆሎ በክላስተር መልማቱን የገለፁት…

የኢትዮጵያና ፈረንሳይ ኢኮኖሚያዊ ትብብር እንዲጠናከር እንሠራለን- አምባሳደር አሌክሲ ለሜክ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ አዲስ ከተሾሙት የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲ ለሜክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ጋር በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላትን…

ከአዲስ መንጃ ፈቃድ እና ዕድሜያቸው ከ55 በላይ ከሆኑ ውጭ ሁሉም መንጃ ፈቃዶች ከነገ ጀምሮ በ4 ዓመት ይታደሳሉ – ባለሥልጣኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ መንጃ ፈቃድ እና ዕድሜያቸው ከ55 በላይ ከሆኑ ውጭ ሁሉም መንጃ ፈቃዶች ከነገ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአራት ዓመት እንደሚታደሱ የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ባለፉት 6 ዓመታት የመልካም…

በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የፈለቀውን ውኃ ሕብረተሰቡ ለጊዜው እንዳይጠቀም ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ የፈለቀው ውኃ አጠቃላይ ሁኔታ በጥናት እስከሚረጋገጥ ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀም ሠመራ ዩኒቨርሲቲ አሳሰበ፡፡ በዩኒቨርሲቲው የሥነ-ምድር ትምህርት ክፍል ዲን ሕንዳያ ገብሩ (ዶ/ር)÷ የፈለቀው ውኃ ምንነት፣…