Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ሶማሊያ በቀጣናው መረጋጋትን ለማስፈን በጋራ ለመስራት ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) የተመራ ልዑካን ቡድን በሶማሊያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርጓል። ቡድኑ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሐመድ ጋር  ውጤታማ ውይይት ያደረገ ሲሆን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፕሬዚዳንቱ…

ፓኪስታን የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር(ዶ/ር) ከፓኪስታን የፕላን፣ ልማት እና ልዩ ተነሳሽነት ሚኒስትር አህሳን ኢቅባል ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደሩ በኢትዮጵያ ስለተመዘገበው የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ የውጭ ግንኙነትና የማህበራዊ ዘርፎች ዋና…

በቱኒዚያ በጀልባ መገልበጥ አደጋ የ27 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቱኒዚያ ምሥራቃዊ የባሕር ጠረፍ በደረሰ የጀልባ መገልበጥ አደጋ ቢያንስ የ27 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ። የመገልበጥ አደጋው  በሁለት ጀልባዎች ላይ የደረሰ ሲሆን÷ ሴቶች እና ህጻናትን ጨምሮ 27…

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የጎዴ -ቀላፎ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከተለያዩ የክልሉ አመራሮች ጋር በመሆን የጎዴ -ቀላፎ የአስፓልት መንገድ የግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል። የጎዴ -ቀላፎ የአስፓልት መንገድ ግንባታ 95 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሲሆን ÷…

ሚድሮክ በ26 ቢሊየን ብር ወጪ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የወርቅ ፋብሪካ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ ኢንቨትመንት ግሩፕ በ26 ቢሊየን ብር ወጪ በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ የወርቅ ማዕድን ፋብሪካ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ። ሚድሮክ ፋብሪካውን ለመገንባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በግልገል…

ዕድገትና ብልፅግና ለማሳካት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ሊጠናከር ይገባል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልልን ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና ለማረጋገጥ የተቀመጡ ግቦች እንዲሳኩ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ሊጠናከር ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ። በሰላም ሚኒስቴርና በክልሉ መንግስት የጋራ ትብብር ለሁለት…

ብሪክስ 9 ሀገራትን በአጋርነት ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ አዲሱ ዓመት መጀመሪያ ብሪክስ ዘጠኝ አዳዲስ አገሮችን በአጋርነት ተቀብሏል። እ.ኤ.አ. በጥቅምት 2024 በካዛን ሩሲያ በተካሄደው 16ኛው የብሪክስ ጉባኤ 13 ሀገራት የብሪክስ አጋር እንዲሆኑ ግብዣ ቀርቦላቸው ነበር፡፡ ከነዚህም…

ኢቢሲ ወደ ተሻለ ምዕራፍ እንዲሸጋገር አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) አሁን ካለው ደረጃ ወደ ተሻለ ምዕራፍ እንዲሸጋገር አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ሸጎሌ የሚገኘውን የኢቢሲ ዋና…

8 የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ስምንት ተጨማሪ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን በይፋ ተቀላቅለዋል። ድርጅቶቹም የኢትዮ ፖስታ፣ ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ፣ የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፣…

ለጤና ተቋማት የ19 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሕክምና ግብዓት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በምዕራብ ጎጃም ዞን ለሚገኙ ጤና ተቋማት ከ19 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ግብዓት ድጋፍ አድርጓል፡፡ በማህበሩ የምዕራብ ጎጃም ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ሸጋው ከፋለ÷የሕክምና ግብዓቱ…