Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ በጤናው ዘርፍ የተያዙ ዕቅዶች እንዲሳኩ አመራሩ በቁርጠኝነት እንዲሠራ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤናው ዘርፍ በቀጣዩ በጀት ዓመት የተያዙ ተገልጋይ ተኮር ዕቅዶችን ለማሳካት በየደረጃ ያለው አመራር በቁርጠኝነት እንዲሠራ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አሳሰቡ፡፡ በድሬዳዋ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የጤና ሚኒስቴር፣ የክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች…

የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ እንደሚሰራ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ እንዲተገበር በትኩረት ይሰራል ሲሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ። የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የ2017 ዓ.ም…

የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሴክቶራል ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሴክቶራል ጉባዔ በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ የክልል እና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በጉባዔው ላይ…

የመምህራንን ክብርና አቅም ለማሳደግ እየተሰራ ነው -ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመምህራንን ክብርና አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በሐሮማያ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሐ-ግብር የሚሰለጥኑ መምህራንን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸው ወቅት ከሰልጣኞች ጋር…

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ ተመራቂዎቹ በምህንድስና፣ በጤና እና በሃብት አሥተዳደር ዘርፍ ትምህርታቸውን በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በምህንድስና የትምህርት ዘርፍ በዶክትሬት ዲግሪ…

ምክር ቤቱ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ 7 የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ሰባት ዐበይት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀምጠ፡፡ በስብሰባው ላይ የምክር ቤቱን ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የክልል ርዕሳነ-መሥተዳድሮች፣…

የአጥንት መሳሳት መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአጥንት መሳሳት ህመም በተለያዩ ምክንያቶች የአጥንት ይዘትና ክብደት መቀነስ ሲያጋጥም የሚፈጠር ህመም ነው፡፡ የአጥንትና የመገጣጠሚያ ህክምና ስፔሻሊስት ዶ/ር ጸጋ ይልማ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የአጥንት መሳሳት…

በአማራ ክልል የተገኘውን አንፃራዊ ሰላም ዘላቂነት ለማረጋገጥ በቅንጅትእየተሰራ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተገኘውን አንፃራዊ ሰላም ዘላቂነት ለማረጋገጥ አመራሩ፣ የፀጥታ ኃይሉና የክልሉ ህዝብ በቅንጅት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ወቅታዊ የሰላም፣ የልማትና መልካም አስተዳደር ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ ገምግመዋል።…

በኮሪደር ልማት ስራ የተገኙ እምርታዎችን ቀምረን በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ እንዲሆኑ እንንቀሳቀሳለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውብ መንደሮች ኢትዮጵያ እንድትመስል የምንፈልገውን ብልፅግናዊ ምስል እየገለጡ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡…