Fana: At a Speed of Life!

የአሮሚያ ክልል 72 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ባላሃብቶች የመስሪያ ቦታ አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የኢንቨስትመንት ቦርድ 72 ቢሊየን ብር ላስመዘገቡ ከ2 ሺህ 500 በላይ ባለሃብቶች የመስሪያ ቦታ አስተላልፏል። ቦርዱ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባ÷ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ባለሃብቶች እንዲሁም ግንባር ቀደም የሆኑ አርሶ…

በክልሉ 27 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2ኛ ዙር መስኖና በበልግ 103 ሺህ ሄክታር ማሳ በማልማት ወደ 27 ሚሊየን ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አስታወቀ። በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የተመራ ቡድን በካፋ ዞን ጨና ወረዳ…

የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቁ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ዕጩ አሽከርካሪ ስልጠና በአግባቡ እንዲከናወን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አሳሰበ። ባለሥልጣኑ ከአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት አመራሮችና ባለንብረቶች ጋር ብቁ አሽከርካሪ…

ሀሰተኛ የማኅበራዊ ሚዲያ አካውንቶችን ለመለየት የሚያስችሉ ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማኅበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ከ4 እስከ 6 በመቶ የሚሆኑ አካውንቶች ሀሰተኛ እንደሆኑ መረጃዎች ያሳያሉ። በተለይ የቴክኖሎጂ እውቀት ለሌላቸው ሰዎች ሀሰተኛ አካውንቶችን ለመለየት ከባድ ሊሆን እንደሚችልም ይገለፃል።…

የሱዳን የሰላም ሂደት የልዩ ልዑኮች ፎረም ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሱዳን የሰላም ሂደት ልዩ ልዑኮች ፎረም ስብሰባውን ዛሬ በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል፡፡ የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት ልዩ ተወካዮቹ ለሱዳን…

የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ረቂቅ ዐዋጅ ለቋሚ ኮሚቴው ተመራ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 20ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ረቂቅ ዐዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። በምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ረቂቅ ዐዋጁን…

በኦሮሚያ ክልል 11 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ እንደሚቀርብ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለ2017/18 የምርት ዘመን 11 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ እንደሚቀርብ የክልሉ ህብረት ስራ ማህበር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ኃላፊ ጀማል ከድር የምርት ዘመኑን የአፈር ማዳበሪያ ስርጭት…

በሶማሌ ክልል በግንባታ ላይ ካሉ የመስኖ ፕሮጀክቶች መካከል ሰባቱ ዘንድሮ ይጠናቀቃሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ በሶማሌ ክልል ግንባታቸው ከተጀመሩ 18 የመስኖ ፕሮጀክቶች መካከል ሰባቱ አገልግሎት እየሰጡ ሲሆን ተጨማሪ ሰባት ደግሞ ዘንድሮ እንደሚጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ በክልሉ እየተሠሩ ያሉ የመስኖ ልማት ሥራዎች በአርብቶ አደሩ ኑሮ ላይ ተጨባጭ…

የህልውና ጉዳይ የሆነው የወደብ አማራጭ ማስፋት ጥረት እንዲጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍጥነት እያደገ የሚገኘውን የገቢና ወጪ ንግድ ለማሳለጥ የወደብ አማራጮችን ማስፋት የህልውና ጉዳይ መሆኑን የባለሀብቶችና የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበራት ገለጹ። አብዛኛው የሀገሪቱ የገቢና ወጪ ንግድ በጅቡቲ ወደብ ብቻ ጥገኛ በመሆኑ ዘርፉን…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በሠመራ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ። በጉብኝቱ ላይ፤ የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ፣ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ፣ የሰላም ሚኒስትር…