በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የሚከናወኑ ተግባራት ለቀጣይ ትውልድ የሚተርፉ ናቸው – ቢልለኔ ስዩም
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የሚከናወኑ ተግባራት ለቀጣይ ትውልድ የሚተርፉ ሥራዎች መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ ቢልለኔ ስዩም ገለጹ።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ን ጥሪ ተከትሎ በፓሪስ ኦሊምፒክ…