Fana: At a Speed of Life!

በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የሚከናወኑ ተግባራት ለቀጣይ ትውልድ የሚተርፉ ናቸው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የሚከናወኑ ተግባራት ለቀጣይ ትውልድ የሚተርፉ ሥራዎች መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ ቢልለኔ ስዩም ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ን ጥሪ ተከትሎ በፓሪስ ኦሊምፒክ…

በዲጂታል ግብይት ውስጥ ሊፈጸሙ የሚችሉ የፋይናንስ ማጭበርበር ድርጊቶች የትኞቹ ናቸው?

በዲጂታል ግብይት ውስጥ ሊፈጸሙ የሚችሉ የፋይናንስ ማጭበርበር ድርጊቶች የትኞቹ ናቸው? 1. ሀሰተኛ ሰነዶችን ማቅረብ፣ ከአበዳሪው ብድር ለማግኘት ሲባል ሀሰተኛ ሰነድ በማቅረብና በማጸደቅ አበዳሪዎችን ለማታለል የሚሞክርበት የማጭበርበር የወንጀል ድርጊት ነው። 2. የማንነት ስርቆት፣…

ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሕዝብ ሰላም ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍላለች- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ለሶማሊያ ሕዝብ ሰላም ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አስገነዘቡ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ ሶማሊያ በአትሚስ ጥላ ስር ግዳጁን በስኬት…

አየር መንገዱ ለሼባ ማይልስ ሲልቨር ደንበኞች የመዝናኛ አገልግሎት የሚሰጥ ላውንጅ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሼባ ማይልስ ሲልቨር ደንበኞች የተለያዩ የመዝናኛ እና ማረፊያ አገልግሎት የሚሰጥ የሲልቨር ላውንጅ አስመርቆ ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል፡፡ ላውንጁ የተከፈተው በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ በድሬዳዋ አስተዳደር የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የተለያዩ ክልሎች ርዕሰ መሥተዳድሮች በድሬዳዋ አሥተዳደር የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም÷ የመንገድ መሠረተ ልማቶችን ጨምሮ የሌማት ትሩፋት ሥራዎችን እና የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣናን…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከብሪታንያ የውጭ ጉዳይ እና ኮመንዌልዝ ሚኒስትር ዴቪድ ላሚ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሁለትዮሽ፣ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን አምባሳደር ታዬ ገልጸዋል፡፡ ለኢትዮጵያ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሤ ከጣና ፎረም የቦርድ አባል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሤ ከቀድሞ የቡርኪናፋሶ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጣና ፎረም የቦርድ አባል ላሲና ዜርቦ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው በቅርቡ በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው የጣና ፎረም ስብሰባ ላይ መክረዋል፡፡

በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በገረሴ ዙሪያ ወረዳ ካምአለ ባርኤ ኦሮ ቀበሌ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡ የመሬት መንሸራተት አደጋው የተከሰተው ላለፉት ሦስት ቀናት በጣለው ዝናብ ምክንያት መሆኑ…

ኢትዮጵያ በ2030 የኃይል ተደራሽነትን በ4 እጥፍ ለማሳደግ እየሠራች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በ2030 ኃይል ማመንጨት አቅምን በማጎልበት ሽፋኑን በአራት እጥፍ ለማሳደግ መንግሥት ግብ አስቀምጦ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ከዓለም ዓቀፉ የንግድና ልማት ተቋም ጋር…

የፕሪሚየር ሊጉ የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት የፊታችን ረቡዕ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2017 የጨዋታ መርሐ-ግብር የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት ረቡዕ ነሐሴ 15 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓቱ የሚካሄደው በኢትዮጵያ ፕሪማየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ጽሕፈት ቤት መሆኑም…