Fana: At a Speed of Life!

ለበዓሉ የግብዓት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የምርት አቅርቦት ችግር እንዳይፈጠር በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የገበያ መረጃ ጥናትና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር ሰማ ጀማል ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ…

አስተዳደሩ ከጂያንግሱ ግዛት ጋር በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመስራት መግባባት ላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከጂያንግሱ ግዛት ጋር የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፎችን ጨምሮ በትብብር ለመስራት መግባባት ላይ ደረሰ። ከንቲባዋ ከቻይና ጂያንግሱ ግዛት አስተዳዳሪ ሹ ኩንሊን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን በማህበራ…

በዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ላይ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን የመሬት መንቀጥቀጥ ሲስተዋልባቸው ከነበሩት አካባቢዎች አንዱ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ላይ ዛሬ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከስቷል፡፡ ይህን ተከትሎም በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን በአፋር…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ ሥምምነታቸውን አስመልክተው እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር ያደረገችውን ስምምነት መሠረት በማድረግ ቀጣይነት ያላቸው ውይይቶች እየተደረጉ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በሣምንታዊ መግለጫው የአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ፣ ጂኦፖለቲካና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ…

በአንበሶች ግዛት ለቀናት ፍራፍሬ እየተመገበ የቆየው ታዳጊ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቲኖቴንዳ የተባለው የ8 ዓመት ታዳጊ በአናብስት ግዛት ለቀናት ያለምንም ጭረት መቆየት መቻሉ በርካቶችን አስገርሟል፡፡ በሰሜናዊ ዚምባብዌ የሚገኘው ማቱሳዶና አናብስቱ ሲያገሱ፤ ዝሆኖች በግዙፍ አካላቸው ሲርመሰመሱ የሚታይበት አስፈሪ ግዛት ነው፡፡…

ኢንዶ ገልፍ በኢትዮጵያ በማዳበሪያ ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንዱ ኢንዶ ገልፍ ክሮፕሳይንስ ኩባንያ በኢትዮጵያ በግብርና ኬሚካልና ማዳበሪያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ፡፡ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍሰሃ ሻወል ከሕንዱ የኢንዶገልፍ ክሮፕሳይንስ ኩባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሳንጃይ…

በመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ የሚገነባው ሙዝዬምና ቤተ-መጻሕፍት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሥራ በሆነው የመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ በአሶሳ ከተማ እየተገነባ ያለው ሙዝዬም እና ቤተ-መጻሕፍት በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር…

የዩኒቨርሲቲ አመራሮች በአካባቢያዊነት የሚመደቡበትን ሥርዓት ለማቆም እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አንስተዋል፡፡…

በካሊፎርኒያ አውሮፕላን ተከስክሶ የሁለት ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በካሊፎርኒያ ፉለርተን ከተማ አነስተኛ አውሮፕላን ተከስክሶ የሁለት ሰዎች ሕይዎት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ አደጋውን ተከትሎ የፉለርተን ከተማ ፖሊስ በሰጠው ማብራሪያ÷ ከሞቱት በተጨማሪ በ18 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውቋል፡፡ የአደጋው…

በመዲናዋ የመንግስት ይዞታ በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ግል እንዳይዛወር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ቤቶችና መሬት በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ግል ይዞታ እንዳይዛወር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ፍትሕ ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ተስፋየ ደጀኔ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመዲናዋ የሚስተዋሉ ብልሹ…