በህዝብና በጭነት አገልግሎት የተሰማሩ አሽከርካሪዎችን ብቃት ለመለካት ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንገድ ትራፊክ አደጋን ለመከላከል በህዝብና በጭነት አገልግሎት የተሰማሩ አሽከርካሪዎችን ብቃት ለመለካት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና ከሌሎች ተቋማት ጋር…