Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ለሚያስገነባው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የዲዛይን ሥራ ዳር ከተሰኘ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጽያ አየር መንገድ አዲስ ለሚያስገነባው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የዲዛይን ሥራ ለማሰራት ‘ዳር’ ከተሰኘ ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እና የዳር ኩባንያ…

በኮሙኒኬሽን ዘርፍ የኢትዮጵያን ሃሳቦች ለዓለም የማስተዋወቅ ስራ በስፋት እንደሚሰራ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት በሀገር ውስጥ የኮሙኒኬሽን ሥርአቱን ከማጠናከር ባለፈ የኢትዮጵያን ሀሳቦችና አቅሞች ለዓለም የማስተዋወቅ ስራ በስፋት እንደሚሰራ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ…

ሁዋዌ የኃይል መሰረተ ልማቶችን ለማዘመን የሚደረገውን ጥረት እንዲያግዝ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ኤሌክትሮኒክስ አምራች ኩባንያ ሁዋዌ በኢትዮጵያ የኃይል መሰረተ ልማቶችን ለማሻሻልና ለማዘመን የሚደረገውን ጥረት እንዲያግዝ ተጠየቀ፡፡ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ከህዋዌ የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ…

የአፍሪካ የጤና፣ ስነ-ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ መደበኛ ስፔሻላይዝድ የጤና፣ ስነ-ምግብ፣ ህዝብ እና መድሃኒት ቁጥጥር ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ “ጤናን ማዳበር በአፍሪካ፣ ሁለንተናዊ የጤና፣ የተመጣጠነ ምግብ፣ የህዝብ ቁጥር፣ የመድኃኒት ቁጥጥር፣ ወንጀል መከላከል እና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ም/ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ በቅርቡ ከተደረገው ሀገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር ተያይዞ እየታየ ያለን ምንም…

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ያቀረበችው ጥያቄ ምላሽ እንደሚያገኝ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ላቀረበችው ጥያቄ በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ እንደሚገኝ የዓለም ንግድ ድርጅት የአክሴሽን ዲቪዥን ዳይሬክተር ማይካ ኦሺካዋ ገልጸዋል፡፡ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ…

አሜሪካ ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ ሀገራት የ536 ሚሊየን ዶላር ሰብዓዊ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከሰሃራ በታች ለሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት የ536 ሚሊየን ዶላር ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጓን አስታወቀች፡፡ የሀገሪቱ ሲቪል ደህንነት፣ የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብቶች ዋና ጸሃፊ ኡዝራ ዘያ÷በኬንያና በኢትዮጵያ ጥሩ ቆይታ እንደነበራቸውና ዘርፈ ብዙ…

የአዲስ አበባ ከተማ የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት እቅድና የ2016 በጀት ዓመት የመንግስትና የፓርቲ ሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በ2016 በጀት…

ወርልድ ስኪል ኢትዮጵያን 88ኛ አባል አድርጎ መዘገበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክኅሎት ልማት ላይ የሚሠራው ዓለም አቀፉ"ወርልድ ስኪል" ተቋም ኢትዮጵያን 88ኛ አባል አድርጎ መመዝገቡ ተገለጸ፡፡ ኢትዮጵያ በዚህ ተቋም አባል መሆኗ ለወጣቶች ክኅሎት፣ ሙያቸውም ቦታ እንዲኖረው የሚያግዝ ትልቅ ዕድል መሆኑን የሥራ እና ክኅሎት…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የግሉ ዘርፍ በኢኮኖሚው ውስጥ ያለውን ሚና የሚያሳድግ ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የግሉ ዘርፍ በኢኮኖሚው ውስጥ ያለውን ሚና የሚያሳድግ ነው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ አስገነዘቡ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የግብር አሰባሰብ ዕቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ አቶ…