Fana: At a Speed of Life!

በኮሪደር ልማት የመዲናዋን ቅርሶች በማደስ እንደ አዲስ ማስተዋወቅ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች የመዲናዋን ቅርሶች በማደስና ለአገልግሎት ክፍት በማድረግ እንደ አዲስ እንዲተዋወቁ ማስቻላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። በመዲናዋ በበርካታ ቦታዎች…

የኢትዮ እስራኤል ቢዝነስ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና እስራኤል የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ፎረሙ የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በተገኙበት እየተካሄደ ሲሆን÷ የኢትዮጵያ እና እስራኤልን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት…

በኦሮሚያ ክልል ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለ2017/18 ምርት ዘመን ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች እየተከፋፈለ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የግብርና ግብዓት አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቁሩንዴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

ከእሥራኤል ጋር ትብብራችን በተለያዩ መስኮች ተጠናክሮ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእሥራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ሳር ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፤ ዛሬ በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ላይ ካሉት የእሥራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከእስራኤል አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ከፍተኛ የንግድ ልዑካን ቡድን መርተው አዲስ አበባ ከገቡት የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ሳር ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ሚኒስትሮች የሁለቱን ሀገራት…

አዳማ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ከመቐለ 70 እንደርታ ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ጎል አቻ ተጠናቅቋል፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው የ28ኛ ሣምንት መርሐ ግብር ሲቀጥል፤ 12 ሠዓት ላይ ኢትዮጵያ ቡና…

የዘመናችን አርበኝነት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘመናችን አርበኝነት የኢትዮጵያን የተሟላ ሉዓላዊነትና ብልፅግና ማረጋገጥ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደውን አራተኛውን…

በቀጣናው የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ዲጂታል የልምድ ልውውጥ መድረክ ወሳኝ ነው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የግብርና ስርዓቱን ለማዘመን የዘርፉ ባለሙያዎች ዲጂታል የልምድ ልውውጥ መድረኮች ወሳኝ ሚና እንዳላቸው የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ መለስ መኮንን (ዶ/ር) ገለጹ። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ)…

የፓኪስታንና አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባኤና አውደ – ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ - የፓኪስታን ንግድ ልማት ባለስልጣን (TDAP) እና የፓኪስታን ንግድ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የፓኪስታን ኤምባሲ የንግድ ክፍል ጋር በመተባበር 5ኛው የፓኪስታንና አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባኤ (PATDC) እና የፓኪስታን ምርቶች ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ፣ በሚሊኒየም አዳራሽ…

አሌክሳንደር አርኖልድ ከልጅነት ክለቡ ጋር እንደሚለያይ አረጋግጧል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከልጅነት ክለቡ ሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን አስታውቋል፡፡ አሌክሳንደር አርኖልድ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው መረጃ፤ ራሱን በአዲስ ክለብ እና በተለየ ቦታ ለመፈተሽ በመፈለጉ ከሊቨርፑል…