Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የ20 ሚሊየን ብር እድለኛውን ሸለመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የ20 ሚሊየን ብር እድለኛውን ሸልሟል፡፡ ጳጉሜን አምስት ቀን እጣው የወጣው እንቁጣጣሽ ሎተሪ አሸናፊን ነው አገልግሎቱ የሸለመው። የእንቁጣጣሽ ሎተሪ አንደኛ እጣ አሸናፊ መምህር አስረሳኸኝ ጌታቸው በአገልግሎቱ…

የቀድሞዋ የአሜሪካ ም/ቤት አፈ ጉባኤ ለዲሞክራቶች ሽንፈት ፕሬዚዳንት ባይደንን ተጠያቂ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞዋ የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ ለዲሞክራቶች ሽንፈት ተሰናባቹን ፕሬዚዳንት  ጆ ባይደንን ተጠያቂ አድርገዋል፡፡ ባይደን ከውድድሩ ቀደም ብለው እራሳቸውን አግልለው ቢሆን ኖሮ ዲሞክራቶች ሌሎች እጩዎች…

ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ወደ አክራ በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ወደ ጋና አክራ በረራ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሌላኛዋ የምዕራብ አፍሪካ መዳረሻ የሆነችው የጋና ዋና ከተማ አክራ በአፍሪካ የመጀመሪያውን ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን…

ለደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ በመንግሥት እና በኅብረተሰብ ተሳትፎ ለሚሰራው የኮሪደር ልማት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነዉ። በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል…

እየተገነባ የሚገኘው የመከላከያ ኃይል ለሀገራችን ሉዓላዊነትና በሔራዊ ጥቅሞች መረጋገጥ ዋስትና ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን 

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተገነባ የሚገኘው የመከላከያ ኃይል ለሀገራችን ሉዓላዊነትና በሔራዊ ጥቅሞች መረጋገጥ ዋስትና ነው ሲሉ የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። አምባሳደር ሬድዋን ለመከላከያ…

ሰራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ  በአስተማማኝ ብቃት ላይ ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ  በአስተማማኝ ብቃት ላይ ይገኛል ሲሉ የጦር ሀይሎች ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚና የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አጀንዳውን ለምክክር ኮሚሽኑ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተወካዮች የተሰበሰቡ አጀንዳዎችን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከበ፡፡ በክልሉ ሲካሄድ የነበረው አጀንዳ የማሰባሰብ ምክክር መድረክ ተጠናቋል፡፡ አጀንዳውን የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር…

ድህነትን ለመቀነስ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ድህነትን ለመቀነስ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለፁ፡፡ 15ኛው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በአዲስ አበባ አፍሪካ…

ሊቨርፑል ከአስቶንቪላ እንዲሁም ማንቼስተር ሲቲ ከብራይተን የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ 11ኛ ሳምንት ሊቨርፑል ከአስቶንቪላ እንዲሁም ማንቼስተር ሲቲ ከብራይተን የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ከአስቶን ቪላ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ደርጋል፡፡ በአንፊልድ…