Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን ተሸንፏል፡፡ ምሽት 2፡30 በተደረገው ጨዋታ ብራይተን ማንቼስተር ሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የብራይተንን ግቦች ዣኦ ፔድሮ እና ማት…

ዎልቭስ፣ ብሬንት ፎርድና ፉልሃም ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተደረጉ የ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዎልቭስ፣ ብሬንት ፎርድና ፉልሃም ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋ፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረጉ 4 ጨዋታዎች ዎልቭስ ሳውዝ ሃፕተንን፣ ፉልሃም ክሪስታል ፓላስን…

የሀላባ ስታዲየም ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በዱባይ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የሀላባ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን በዱባይ አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሀላባ…

ኢትዮ ቴሌኮም 5ጂ የሞባይል አገልግሎትን በቢሾፍቱ ከተማ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የአምስተኛው ትውልድ (5ጂ) የሞባይል አገልግሎትን በቢሾፍቱ ከተማ አስጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ፣ የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ፣ አባ ገዳዎች፣ሃደ ሲንቄዎችና የከተማው…

በፓኪስታን በቦምብ ፍንዳታ የ25 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታኗ ባሎቺስታን ግዛት በሚገኝ የባቡር ጣቢያ ላይ በተከሰት የቦምብ ፍንዳታ ቢያንስ የ25 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል፡፡ በባቡር ጣቢያው ከ100 በላይ ተጓዦች እንደነበሩ የተገለፀ ሲሆን÷ከሟቾቹ በተጨማሪ ከ60 በላይ ሰዎች መቁሰላቸው…

የኢትዮጵያና አልጄሪያን ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና አልጄሪያን ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአልጄሪያው አቻቸው አሕመድ አታፍ ጋር በሩሲያ ሶቺ እየተካሄደ ከሚገኘው የመጀመሪያው የሩሲያ አፍሪካ…

መንግሥት የግብርና ግብዓት በማቅረብ የኢኮኖሚ መዋቅሩን በማስተካከል ረገድ እየሠራ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የግብርና ግብዓት በማቅረብ የኢኮኖሚ መዋቅሩን በማስተካከል እና የንግድ ሥርዓቱን በማመቻቸት ረገድ በስፋት እየሠራ እንደሚገኝ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ÷ የለውጡ…

በደቡብ ወሎ ዞን ከ32 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባ ጤና ጣቢያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ ከ32 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባ የመለስተኛ ቀዶ ጥገና አገልግሎት መስጠት የሚችል ጤና ጣቢያ ተመርቋል። በዚሁ ወቅት የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር አብዱልከሪም መንግስቱ÷በክልሉ የእናቶችና…

“The Green Legacy” ዘጋቢ ፊልም በተለያዩ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎች ላይ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ የተገኙ ውጤቶችን የሚያሳየው “The Green Legacy” የተሰኘው ዓለም አቀፍ ዘጋቢ ፊልም ከዛሬ ጀምሮ በተለያዩ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎች ላይ እንዲቀርብ መመረጡን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ…

የሠላምና ፀጥታው ዘርፍ ልዩ ክብር የሚሰጠው ሙያ ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)የሠላምና ፀጥታው ዘርፍ ልዩ ክብር የሚሰጠው ሙያ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ በ2016 በጀት ዓመት የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አመራሮች፣ አባላት እንዲሁም ለተልዕኮው…