Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርትን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማ አስተዳደሩን የ2016 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2017 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫ ላይ ከተወያየ በኋላ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቡትን የከተማ አስተዳደሩን…

በታች አርማጭሆ ወረዳ 7 ሺህ 500 የክላሸ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አንድ ክፍለጦር በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ 7 ሺህ 500 የክላሸ ጥይት መያዙን አስታወቀ፡፡ የክፍለጦሩ አዛዥ ኮሎኔል ግርማ መሃመድ÷ ህገ ወጥ ጥይቱ ከሳንጃ ከተማ ሰጋሎ ወደ ተባለ አካባቢ ሲጓጓዝ መያዙን…

አየር መንገዱ የጉዞ ትኬታቸውን በኢትዮጵያ የሚገዙ የውጭ ዜጎች በውጭ ምንዛሬ መክፈል እንዳለባቸው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጉዞ ትኬታቸውን በኢትዮጵያ የሚገዙ የውጭ ሀገር ዜጎች በውጭ ምንዛሬ መክፈል እንዳለባቸው አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው ማብራሪያ÷ ለመንገደኞች የሚሰጠውን ዓለም አቀፍ የበረራ ቲኬት ሽያጭ…

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የሶስትዮሽ የጋራ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ሚኒስቴሩ በሚያሥገነባቸው የመስኖ ፕሮጀክቶች ላይ ከሚሰሩ ስራ ተቋራጮች እና አማካሪ ድርጅቶች ጋር የሚመሩበት የሶስትዮሽ የጋራ ስምምነት ነው ዛሬ…

የሐረሪ ክልል የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ካለበት ደረጃ ለማሳደግ ድጋፍ እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልልን የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ካለበት ደረጃ ለማሳደግ ብሎም በሳኒቴሽን እና ኢነርጂ ዘርፍ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ ገለጸ። የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከውሃ እና ኢነርጂ…

አርጀንቲናውያን ተጫዋቾች በፈረንሳይ ተጫዋቾች ላይ የሰነዘሩት የዘረኝት ጥቃት ከፍተኛ ቁጣ አስነሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች የዘር ሐረጋቸው ከአፍሪካ የሚመዘዝ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ላይ ያነጣጠረ የዘረኝነት ዘፈን ሲዘፍኑ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በማህበራዊ ትስስር ገፆች ከተሰራጨ በኋላ ከፍተኛ ቁጣ አስነስቷል፡፡…

በቁሊቶ ከተማ ለሚገነባው ስታዲየም የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በሃላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ ለሚገነባው ደረጃውን የጠበቀ ስታዲየም የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ። አቶ እንደሻው በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷የስታዲየሙ መገንባት በክልሉ ብቁና ተወዳዳሪ ስፖርተኞችን…

ኢትዮጵያና ጅቡቲ በወጪንግድ ያላቸውን ትብበር ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ከጅቡቲ የንግድ ሚኒስትር ሙሃመድ ዋርሳማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን የወጪ ንግድ ማሳለጥ በሚቻልበት ሁኔታና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ሚኒስትሩ…

በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የተመራ ልዑክ የመከላከያ ፈንጅ ማምከን ቢሮን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ኮሚካይ ኤሊ የተመራ ልዑክ የመከላከያ ፈንጅ ማምከን ቢሮን ጎብኝቷል። የልዑካን ቡድኑ አባላት በጉብኝታቸው ቢሮው ከተልዕኮው አንጻር እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ገለጻ ተደርጎላቸዋል። የፈንጅ…

ኢትዮጵያና ግሪክ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከግሪክ ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር አሌክሳንድራ ፓፓዶፖሎ ጋር በአቴንስ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷ አምባሳደር ምስጋኑ መንግስት ሀገራዊ ሰላምን ለማረጋገጥ የወሰዳቸውን አዎንታዊ እርምጃዎች…