የኮሪደር ልማቱ በጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነትና ጥብቅ ክትትል በተሳካ መልኩ ተከናውኗል – አቶ ጥራቱ በየነ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነትና ጥብቅ ክትትል በተሳካ መልኩ ተከናውኗል ሲሉ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ቢሮ ሃላፊ ጥራቱ በየነ ገለጹ።…