Fana: At a Speed of Life!

በሻምፒየንስ ሊጉ ጁቬንቱስ ከማንቼስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ስድስተኛ ዙር ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ሲቀጥሉ ጁቬንቱስ ከማንቼስተር ሲቲ እንዲሁም ቦሩሺያ ዶርቱመንድ ከባርሴሎና የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ አትሌቲኮ ማድሪድ ከስሎቫን ብራቲስላቫ…

አቶ አሕመድ ሺዴ የልማት ስራዎችን ለመጎብኘት ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የልማት ስራዎችን ለመጎብኘት ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገብተዋል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና በእርሳቸው ለተመራው ልዑክ በጽህፈት ቤታቸው…

ወደ ሰላም የተመለሱ ታጣቂዎችን አርአያነት ሌሎች የታጠቁ ሃይሎችም እንዲከተሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትና የኦነግ ታጣቂዎች ከፍተኛ አመራር አባላት መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት መሰረት የተመለሱ ታጣቂዎችን አርአያነት በመከተል የቀሩትም እንዲመጡ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ጥሪ አቀረበ። የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት…

በመታጠቢያ ቤት ወድቀው ጉዳት የደረሰባቸው የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ከህመማቸው ማገገማቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ በአንጎል ውስጥ የደም መፍሰስ ምክንያት ቀዶ ጥገና ከተደረገላቸው በኋላ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ የ79 ዓመቱ ዳሲልቫ በዋና ከተማዋ ብራዚሊያ ውስጥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት…

ደህንነቱ የተጠበቀ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖር ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር እንሰራለን – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደህንነቱ የተጠበቀ እና ውጤታማ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖር ከዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ድርጅቶች ጋር በትብብር እንሰራለን ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት እና…

የሀገር በቀል እውቀቶች በምርምር ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን ለሀገራዊ ኢኮኖሚ እድገት ለመጠቀም በምርምርና በቴክኖሎጂ ሊደገፉ እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…

አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)  የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቱርክሜኒስታን መንግስት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢፌዲሪ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት  አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ለቱርክሜኒስታን የፓርላማ አፈ-ጉባኤ  ዱንያጎዜብ ጉልማኖቫ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል። በዚሁ ወቅት አምባሳደር  ጀማል ከፕሬዚዳንት  ታዬ…

ብልፅግና ፓርቲ ጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ጽ/ቤት ባለፈው አንድ ዓመት ተልዕኮውን ለመወጣት የሚያስችለው ጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት ለመፍጠር መስራቱን አስታወቀ። ጽ/ቤቱ "ከታህሳስ እስከ ታህሳስ" በሚል በዓመቱ የተከናወኑ አንኳር…

የዓለም ንግድ ድርድር ዝግጅት በጄኔቫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች ልዑካን ቡድን በጄኔቫ የዓለም ንግድ ድርድር ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ በቅርቡ ኢትዮጵያ የምታካሂደው 5ኛው የስራ ቡድን ስብሰባን ስኬታማ ለማድረግ ከአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ካናዳ፣ ኒውዚላንድ እና አውሮፓ ህብረት የንግድ…

በመዲናዋ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተደራጀ የዝርፊያና የስርቆት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። የፀጥታና ደኅንነት አካላት በአዲስ አበባና ዙሪያዋ ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ…