በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የተመራ ልዑክ የመከላከያ ፈንጅ ማምከን ቢሮን ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ኮሚካይ ኤሊ የተመራ ልዑክ የመከላከያ ፈንጅ ማምከን ቢሮን ጎብኝቷል።
የልዑካን ቡድኑ አባላት በጉብኝታቸው ቢሮው ከተልዕኮው አንጻር እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ገለጻ ተደርጎላቸዋል።
የፈንጅ…