የሀገር ውስጥ ዜና ተቋማቱ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ Shambel Mihret Aug 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር እና የገቢዎች ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የችግኝ ተከላ በማካሄድ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ። ተቋማቱ ‘የምትተክል ሀገር፤ የሚያጸና ትውልድ’ በሚል እየተካሄደ በሚገኘው የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተሳትፎ በማድረግ ችግኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋይንቴክ ኩባንያዎች የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በፋይናንስ ኢንቨስመንት ለመሰማራት ፍላጎት እንዳሳደረባቸው ገለጹ Shambel Mihret Aug 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በፋይናንስ ኢንቨስመንት ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳሳደረባቸው የተለያዩ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ አቅራቢ ኩባንያዎች (ፋይንቴክ) ገለጹ። የፋይናንስ ተቋማት ቴክኖሎጂ አቅራቢና አማካሪ ዓለም አቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2ኛ ዙር የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Aug 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2ኛ ዙር "የትምህርት ለትውልድ" ንቅናቄ መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው። በንቅናቄ መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዲሁም ሌሎች የሥራ ኃላፊዎችና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኝ የመትከል ዕቅድ እንዲሳካ ክልሎች ዝግጅት ማድረጋቸውን ገለጹ Shambel Mihret Aug 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የተያዘው በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኝ የመትከል ዕቅድ እንዲሳካ የተለያዩ ክልሎች ዝግጅት ማድረጋቸውን ገለጹ። የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በአካባቢ ጥበቃና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት…
ስፓርት በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የተከናወነው ዓለም አቀፍ የቦክስ ውድድር ተጠናቀቀ Shambel Mihret Aug 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በዓድዋ ድል መታሰቢያ የተከናወነው ዓለም አቀፍ የቦክስ ውድድር ትናንት ሌሊት ፍፃሜውን አግኝቷል። በውድድሩ ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ፣ የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትን አቶ ኢያሱ ወሰን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው Shambel Mihret Aug 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ቡድን በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የልማት ስራዎችን እየጎበኘ ነው፡፡ በዞኑ በክላስተር የለማ ሰብል፣ በሰው ሰራሽ ዘዴ የእንሰሳት ማዳቀል ስራ፣ በማያ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በድሬዳዋ በእሳት አደጋ ምክንያት የተጎዱ ወገኖችን ለማቋቋም 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Feven Bishaw Aug 17, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በድሬዳዋ አሸዋ ገበያ በቅርቡ በደረሰ የእሳት አደጋ ምክንያት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የ6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የእሳት አደጋው ባደረሰው ጉዳት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ መላኩ አለበል ከሩስያ አምራቾች እና ዘርፍ ማህበራት ጋር ተወያዩ Amele Demsew Aug 17, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ከሩስያ አምራቾች እና ዘርፍ ማህበራት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በግብዓት አቅርቦት ፣ በወጪ ንግድ እና በጆይንት ቬንቸር አብሮ መስራት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መምከራቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ በህፃን ሄቨን ላይ በተፈፀመው ወንጀል በተሰጠው ውሳኔ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚሰራ አስታወቀ Mikias Ayele Aug 17, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህፃን ሄቨን ላይ በተፈፀመው ዘግናኝ የሆነ ኢ ሰብአዊ ወንጀል የተሰጠው ዉሳኔ አስመልክቶ ይግባኝ ለመጠየቅ የሚኬድበት አግባብ ባለመሆኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚሰራ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የህፃናትን መብት…
የሀገር ውስጥ ዜና በፕሪሚየርሊጉ አርሰናል ወልቭስን አሸነፈ Mikias Ayele Aug 17, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪሚየርሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው አርሰናል ወልቨስን 2 ለ 0 አሸነፏል፡፡ ቀን 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨወታ ካይ ሀቨርዝ እና ቡካዮ ሳካ የአርሰናልን ጎሎች አስቆጥረዋል፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት በተደረጉ ጨዋታዎች ብራይተን…