Fana: At a Speed of Life!

96 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር 96 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችን ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን አስታውቋል፡፡ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በመጠቆም እና በማጋለጥ የወገኖቻችን ሕይዎት በጋራ እንታደግ ሲል…

የትራፊክ አደጋን ለመከላከል …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በተለያየ ጊዜ እና መጠን የትራፊክ አደጋዎች በርካታ ጉዳት ሲያደርሱ ይስተዋላል፡፡ ኢትዮጵያ በቁጥር አነስተኛ ተሽከርካሪዎችን ይዛ ከፍተኛ አደጋ ከሚያስተናግዱ ሀገራት ተርታ እንደምትገኝ የመንገድ ደኅንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት…

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በማሳደግ በትምህርት ዘርፍ በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታውቃለች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ ጋር በትምህርት ዘርፉ…

የንግድ ከባቢ ሁኔታን ማዘመን ለማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው መሳካት ወሳኝ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተተገበረ ለሚገኘው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም መሳካት የንግድ ከባቢ ሁኔታን ማዘመን ወሳኝ ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ ሁለተኛው የንግድ ከባቢ ሁኔታ ምቹነት የሪፎርም ማስጀመሪያ መርሐ ግብር የስትሪግ ኮሚቴ አባላት እና…

የሴቶች ብሔራዊ ቡድኑ ካምፓላ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ኡጋንዳ ካምፓላ ገብቷል። ብሔራዊ  ቡድኑ ኢንተቤ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በዩጋንዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካዮች እንዲሁም የኢትዮጵያ ኮምዩኒቲ በዩጋንዳ አባላት አቀባበል አድርገውለታል፡፡…

ሩሲያ በኢትዮጵያ የሩሲያ ቋንቋ ት/ቤቶችን ለመክፈት ማቀዷን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በኢትዮጵያ የሩሲያ ቋንቋ ትምህርት ቤቶችን ለመክፈት እቅድ እንዳላት የሀገሪቱ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር ሚስዝ ቫለቲና ማትቬንኮ ገለጹ፡፡ ሊቀመንበሯ ይህንን ያሉት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ጋር በተለያዩ ጉዳዮች…

ታጂኪስታን ኢትዮጵያ በቀጣናው እያበረከተችው ላለው አስተዋጽኦ ድጋፏን እንደምትቀጥል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቀጣናውን ብሎም አፍሪካን ከመካከለኛው ኤዥያ ጋር ለማቀራረብ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ ታጂኪስታን አስታወቀች፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለታጂኪስታን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት…

የሴቶችና ሕጻናት ጥቃትን መከላከል የሁሉም አጀንዳ መሆን እንዳለበት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚፈጸም ጥቃትን መከላከል የሁሉም አጀንዳ እንዲሆን መሥራት ይጠበቃል ሲሉ የሴቶች ኮከስ የበላይ ጠባቂና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ -ጉባዔ ሎሚ በዶ አሳሰቡ። የሴቶችና ሕጻናት መብቶችን አስመልክቶ የወጡ ሕጎችና…

ስፔን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት አጋርነት ለማስፋት ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔን ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን የልማት አጋርነት ለማስፋት በቁርጠኝነት እንደምትሰራ ገለፀች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከስፔን ዓለማቀፍ የልማት ትብብር ኤጄንሲ ዋና ዳይሬክተር አንቶን ሌይስ ጋርሺያ ጋር…

የኢትዮጵያና ሩሲያ የረጅም ጊዜ ወዳጅነት በምጣኔ ሃብታዊ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል- አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የረጅም ጊዜ ወዳጅነት በምጣኔ ሃብታዊ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በሩሲያ ፌዴራል ጉባኤ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር በቫለቲና ማትቬንኮ…