Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያና ቻይና የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ቻይና በደቡብ ቻይና ባህር ወታደራዊ ልምምድ መጀመራቸውን የሩሲያ እና የቻይና መንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡ ሀገራቱ አሜሪካ በሁለቱም ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ተከትሎ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ወታደራዊ እና የንግድ ግንኙነታቸውን…

የሀገራዊ ምክክር አጀንዳ አሰባሰብ ምዕራፍ በሶስት ክልሎችና በአንድ ከተማ አስተዳደር በተመሳሳይ ጊዜ ይከናወናል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የክልሎች እና የከተማ አስተዳደር አጀንዳ አሰባሰብ ምዕራፍ በሶስት ክልሎችና በአንድ ከተማ አስተዳደር በተመሳሳይ ጊዜ እንደሚያከናወን አስታውቋል፡፡ በቀጣዩ ሳምንት በተመሳሳይ የአጀንዳ…

አቶ እንዳሻው ጣሰው ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎትን የማዘመን የሙከራ ትግበራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በሰባቱ የክልል ማዕከል ከተሞች ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የማዘመን የሙከራ ትግበራን በቡታጅራ ከተማ አስጀመሩ፡፡ የማዕከላቱ ሥራ መጀመር ለሕብረተሰቡ የሚሰጠውን አገልግሎት ከወረቀት ነጻ…

የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሚጀምርበት ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር መስከረም 10 ቀን 2017 እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ፕሪሚየር ሊጉ የሚጀመርበትን ጊዜ ለተሳታፊ ክለቦች ማሳወቁን በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡ የ2016…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በሚገኘው የምክር ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ በሚካሄደው ጉባዔ የምክር ቤቱ አባላት፣ አስፈጻሚ አካላት እና ጥሪ የተደረገላቸው…

በኮንሶ ዞን ከ29 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ሕገ-ወጥ የወባ መድኃኒቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ) በተካሄደ ኦፕሬሽን በኮንሶ ዞን 29 ሚሊየን 172 ሺህ ብር ዋጋ ያላቸው ሕገ-ወጥ የወባ መድኃኒቶች መያዙን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑን ጨምሮ ጉምሩክ ኮሚሽን፣ የክልልና የፌዴራል ፖሊስ በጋራ በኮንሶ፣ ጅማ እና…

ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ማጽደቋ ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ሁነት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ማጽደቋ ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ሁነት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስተሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ…

‹‹የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “ገበታ ለሀገር” ውጥን እንደ ሀላላ ኬላ፣ ጨበራ ጩርጩራ፣ ወንጪ እና ጎርጎራ ያሉ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማልማት…

እነዚህ ጥረቶች ለዘላቂነት እና ለአካባቢ ጥበቃ ቅድሚያ በመስጠት ቱሪዝምን ለማሳደግ፣ ስራ ለመፍጠር እና በዙሪያው የሚገኙ የማኅበረሰብ ክፍሎችን የኑሮ ደረጃ ለማሳደግ ያለሙ ናቸው። ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ገቢ በማስገኘት እና በሚሊየን የሚቆጠሩ ሥራዎችን በመደገፍ በዓለም…

የስክሪን ብርሃን ለልጆች አይን ጤንነት ያለው አሉታዊ ተፅዕኖ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ላይ ልጆች ስክሪን ላይ (ስልክ፣ ቲሌቪዥን) የሚያሳልፉት ጊዜ በርከት እያለ መጥቷል፤ ይህ ደግሞ የልጆች የአይን ጤንነነት ላይ ጉዳት ያስከትላል። በዚህም ወላጆች ልጆች ስክሪን የሚያዩበትን የቆይታ ጊዜ መወሰን ወይም መገደብ አለባቸው፡፡…

ኢዜአ እና ቲቪ ብሪክስ ኢንተርናሽናል ሚዲያ ኔትዎርክ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) እና የቲቪ ብሪክስ ኢንተርናሽናል ሚዲያ ኔትዎርክ በጋራ መስራት የሚያስችለውን የትብብር መግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። በበይነ መረብ በተደረገው የስምምነት ፊርማ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን…