Fana: At a Speed of Life!

የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመረጃ አያያዝ በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆንና የሚፈለጉ መረጃዎች በቀላሉ እንዲገኙ ለማድረግ የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

በሻምፒየንስ ሊግ ሪያል ማድሪድ ከማንቼስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲከናወኑ ሳንቲያጎ ቤርናባው ላይ ሪያል ማድሪድ ከማንቼስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ኤቲሃድ ስታዲየም ላይ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ሪያል ማድሪድ 3 ለ 2…

አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ልዑክ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ቫለንቲና ማትቪዬንኮ ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅት ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የረጅም ጊዜ የታሪክና የባሕል ግንኙነት እንዳላቸው ያነሱት…

ሆን ተብሎ በሰው አማካኝነት የሚፈጸሙ የእሳት ቃጠሎዎችና የፎረንሲክ ምርመራ አንድምታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚደርሱ የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ አስታውቋል። በዚህም ባለፉት 6 ወራት በፎረንሲክ ከተጣሩ 103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎች ውስጥ አሥሩ ሆን ተብሎ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ መካሔድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዐዔ በወልቂጤ ከተማ መካሔድ ጀምሯል፡፡ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የክልሉን መንግሥት የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች የ2017…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 4ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ወ/ሮ ቡዜና አልቃድር የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ ጉባዔው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

እንግሊዝ ባለሃብቶቿን ከኢትዮጵያ የጨርቃጨርቅ አምራቾች ጋር ለማስተሳሰር ጥረት እያደረገች መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ባለሃብቶችን ከኢትዮጵያ አምራቾች ጋር ለማስተሳሰር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር  አንጌላ ሬይነር ገለፁ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ…

ኢትዮጵያ ሰላምን ለማስፈን ለምታደርገው ጥረት አውሮፓ ህብረት ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሀገራዊና ክልላዊ ሰላምን ለማስፈን ለምታደርገው ጥረት የአውሮፓ ህብረት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ(ኢ/ር) በአውሮፓ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ አኔት ዌበርን ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሩሲያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሩሲያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ ቫለንቲና ማትቬዬንኮ እና ከልዑካቸው ጋር ተወያዩ፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "ዛሬ ምሽት ከሩሲያ ፌደሬሽን ፌደራል…

5 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሎች ተጓጓዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሎች መጓጓዙን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታዋ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት÷ በተያዘው ዓመት 24 ሚሊየን ኩንታል የአፈር…