Fana: At a Speed of Life!

የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ በአፍሪካ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ተብሎ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል(ሲዲሲ) የዝንጀሮ ፈንጣጣ ተብሎ የሚጠራውን ተላላፊ በሽታ የአህጉሪቱ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ሲል አውጇል። አዋጁ መንግስታት ምላሻቸውን እንዲያስተባብሩ እና ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የህክምና…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ ሁለተኛውን ዙር ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያና ሶማሊያ ሁለተኛውን ዙር ውይይት ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ አስታውቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷በቱርክ አመቻችነት በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል 2ኛ ዙር…

በኢትዮጵያ ግብርና የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ከፋኦ ጋር ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ግብርና የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ከፋኦ ጋር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መግባባት ላይ መደረሱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከተባበሩት…

በነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል የሰለጠኑ ሴቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ሴቶች ስልጠናቸውን አጠናቀው መመረቃቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ በአስከፊ የኑሮ ሁኔታ…

በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ የስራ እድል ለመፍጠር ዕቅድ ተይዟል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ስራ እድል ለመፍጠር ዕቅድ መያዙን የክልሉ ስራና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በበጀት አመቱ 20 በመቶ ላይ የሚገኘውን የክልሉን የስራ አጥነት ምጣኔ ወደ 19 በመቶ ዝቅ ለማድረግ ያቀደው…

በሐረማያ፣ ሐረር፣ ጅግጅጋ፣ ደገሀቡር፣ ፊቅና አካባቢዎቻቸው የተቋረጠው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ አገልግሎት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረማያ፣ ሐረር፣ ጅግጅጋ፣ ደገሀቡር፣ ፊቅና አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚያሥተዳድረው ባለ 132 ኪሎ ቮልት ከፍተኛ ኃይል ተሸካሚ መስመር ላይ ዛሬ 5…

ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት እንዳትሰነዝር ምዕራባውያን ያቀረቡትን ጥሪ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በእስራኤል ላይ ምላሽ እሰጣለሁ በሚል ካቀደችው የበቀል ጥቃት እንድትቆጠብ የምዕራባውያን ሀገራት ያቀረቡትን ጥሪ ውድቅ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡ በቅርቡ ቴህራን ውስጥ የሐማስ የፖለቲካ ኃላፊ ኢስማኢል ሃኒዬህ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን በእስራኤል…

መንግስት ዜጎች በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ የሰጠው ትኩረት የሚበረታታ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎች በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ የሰጠው ትኩረት የሚበረታታ መሆኑን የሳዑዲ አረቢያ መንግስት ልዑክ ገለፀ፡፡ ልዑካን ቡድኑ ወደ ውጭ ሀገር ለሥራ የሚሰማሩ ዜጎች አስፈላጊውን ክህሎት  እንዲያዳብሩ እያደረገ…

በበጀት ዓመቱ አጋማሽ 3 አዳዲስ የሕጻናት ክትባት መሰጠት እንደሚጀምር ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት አጋማሽ በኢትዮጵያ የሕጻናት የጉበት በሽታ መከላከያ፣ የቢጫ ወባ እና የወባ ክትባት መስጠት እንደሚጀምር ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ክትባቱን ለማስጀመርና ሂደቱን ለማሳካት ግብዓት የማሟላትና ፋይናንስ የማመቻቸት ሥራ መሠራቱን…

ፎረሙ ባለሃብቶች በግብርና ላይ ግንዛቤ አግኝተው እንዲሠሩ ያግዛል- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የግብርና ኢንቨስትመንት ፎረም በግብርና ሜካናይዜሽን፣ በመስኖ ስንዴ ልማት፣ በአፈር ጤና፣ በእንስሳት መኖ ልማት እና በእንስሳት ልማት ላይ ባለሀብቶች በቂ ግንዛቤ አግኝተው እንዲሠሩ ያግዛል ተባለ፡፡ “የግብርናውን ዘርፍ እምቅ አቅም…