የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ማምሻውን የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት መሐመድ ቢ.ኤስ ጃሎ አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍሰሐ እሸቱ (ዶ/ር ) የተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ክስ እንዲቋረጥ የተሰጠው ብይን ተሻረ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፐርTዝ ብላክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሐ እሸቱ (ዶ/ር) የተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ክስ በሌሉበት መታየት አይቻልም ተብሎ ክሱ እንዲቋረጥ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠው ብይን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ወንጀል ችሎት ተሻረ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ባንኩ ለአፍሪካ የሥርዓተ ምግብ መስተካከል የሚያደገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ገለጸ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአህጉሪቱ የሥርዓተ ምግብ መስተካከል የሚያደገውን ድጋፍ አጠናክሮ አንደሚቀጥል ገለጸ። የአፍሪካን የሥርዓተ ምግብ ለማስተካከል ያለመ መድረክ “ከፖሊሲ ወደ ተግባር” በሚል መሪ ሀሳብ ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ…
የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካ በጠንካራ አመራር እስከተመራች ድረስ ሰፋፊ እድሎች አሏት – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሴኔጋል ፕሬዚዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ ጋር መክረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነቶች ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ጥሩ ውይይት ማድረጋቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዛምቢያው ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዛምቢያው ፕሬዚዳንት ሃካይንዴ ሂቺሌማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በነበራቸው የሁለትዮሽ ውይይት የኃይል እና የአየር ትራንስፖርት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከፋኦ ዳይሬክተር ጄነራል ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ዩኤንፋኦ) ዳይሬክተር ጄነራል ኩ ዶንግዩን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ዳይሬክተር ጄነራል ኩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት የዓይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት አራት የዓይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የሚያስችለውን የድጋፍ ስምምነት ተፈራርሟል። ስምምነቱ የተከናወነው የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የካሊፍ ቢን ዛይድ አል-ናሃያን ፋውንዴሽን ጋር መሆኑ ተገልጿል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በአፍሪካ ህብረትና በኢትዮጵያ የሲንጋፖር ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር መከሩ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስትክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በአፍሪካ ህብረትና በኢትዮጵያ የሲንጋፖር ሪፐብሊክ አምባሳደር አ ሰልበራጃህ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ሲንጋፖር ትራንስፖርት ልማት ትብብርን መዳሰሳቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የፍልስጤም መሪ ማህሙድ አባስ አዲስ አበባ ገቡ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍልስጤም መሪ ማህሙድ አባስ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ማህሙድ አባስ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተጠቆመ Meseret Awoke Feb 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የአልጄሪያ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት ሰብሳቢ አብዱልመጅድ ተቡን ገለጹ። የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት 3ኛ ልዩ የመሪዎች ጉባኤ እና…