ሀገር አቀፉ የነጻ ንግድ ቀጣና ትግበራ ኮሚቴ የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣናን እየጎበኘ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የተመራው ሀገር አቀፍ የነጻ ንግድ ቀጣና ትግበራ ኮሚቴ የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣናን እየጎበኘ ነው።
ኮሚቴው የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ በመገምገም ነጻ ንግድ ቀጣናው በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ…