አቶ ደስታ ሌዳሞ የፊቼ ጫምባላላ በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የፊቼ ጫምባላላ በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ የነበራቸውን አካላት አመስግነዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፤ የሲዳማ ብሔር ዘመን መለዋጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓልን ከመላው…