የምክር ቤት አባላት ከ127 ሺህ በላይ ቀበሌዎች የሰበሰቧቸውን ጥያቄዎች ለተቋማት አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በተመረጡባቸው አካባቢዎች ወርደው 127 ሺህ 277 ቀበሌዎች ላይ የሰበሰቧቸውን ጥያቄዎች ለአስፈጻሚ ተቋማት ለይተው አቅርበዋል፡፡
አስፈፃሚው አካል ለህዝብ ጥያቄዎች ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራም የህዝብ ተወካዮች ምክር…