የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ ኤግዚብሽንና ሲምፖዚዬም የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ዓቅም ያንጸባረቁ ናቸው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ ኤግዚብሽንና ሲምፖዚዬም እንዲሁም የአፍሪካ መሠረተ ልማት ፕሮግራም ሳምንት የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ዓቅም በተጨባጭ ያንጸባረቁ ናቸው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለፁ።
ሚኒስትሩ በማህበራዊ…