Fana: At a Speed of Life!

ጨረቃ ዛሬ በመታየቷ የዒድ አል-ፈጥር በዓል ነገ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸዋል ወር ጨረቃ ዛሬ ቅዳሜ በመታየቷ 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል ነገ እሁድ መጋቢት 21 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚከበር ተገልጿል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ 1 ሺህ 446ኛው…

በአዳሚ ቱሉ እና ሶኮሩ ለ600 ወገኖች ማዕድ ያጋራው ተቋም

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ የቀርጫንሼ ግሩብ የጊቤ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ተቋም በአዳሚ ቱሉ ለሚገኙ 300 ቤተሰብ ማዕድ አጋርቷል፡፡ ተቋማቸው የዱቄት እና ዘይት ድጋፍ ማድረጉን የሕዝብ ግንኙነት እና ማኀበራዊ…

ክሪስታል ፓላስ ወደ ግማሽ ፍፃሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀን 9 ሠዓት ከ 15 ላይ በክራቨን ኮቴጅ በተደረገ የእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ ፉልሀምን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የክሪስታል ፓላስን የማሸነፊያ ግቦች ኢዜ እና ሳር በመጀመሪያው አጋማሽ ሲያስቆጥሩ፤…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ አስትሮኖሚካል ማህበር ጉባኤን እንድታዘጋጅ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 8ኛውን የአፍሪካ አስትሮኖሚካል ማህበር ጉባኤ አዘጋጅ ሀገር ሆና መመረጧን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ የአፍሪካ አስትሮኖሚካል ማህበር ኮንፍረንስና ጠቅላላ ጉባኤን ኢትዮጵያ…

የዒድ አልፈጥር በዓል ማክበሪያ ቦታን የማፅዳት መርሐ-ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የተለያዩ ሐይማኖቶች አባቶች እና ተከታዮች 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል የሚከበርበትን ቦታ አጽድተዋል። በበልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ጌቱ ወዬሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ሐረር የሰላም፣…

በረመዳን ወር የተገኘውን መንፈሳዊ በረከት ማስቀጠል ከሁሉም ሙስሊም ይጠበቃል- ጉባዔው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በረመዳን ወር የተገኘውን መንፈሳዊ በረከት፣ ትህትና፣ ፍቅር እና አንድነት ጠብቆ ማስቀጠል ፈጣሪ ከሁሉም ሙስሊም የሚጠብቀው ተግባር ነው ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ገለጸ፡፡ ጉባው 1 ሺህ 446ኛው የኢድ አል-ፊጥር በዓልን ምክንያት…

የፖለቲካ ሐሳብ ያለው ቡድን በሰላማዊ መንገድ በፖለቲካው መድረክ እንዲወዳደር በሩ ክፍት ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የትኛውም የፖለቲካ ሐሳብ ያለውን ቡድን በሐሳብ ሙግት እና ሰላማዊ መንገድ በፖለቲካው መድረክ እንዲወዳደር በሩን ክፍት አድርጓል ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ተስፋዬ…

በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የሰለጠኑ የሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶ እና ክኅሎት ማበልጸጊያ ማዕከል በ17 የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን የሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች አስመረቀ፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የአሥተዳደሩ ከፍተኛ…

ሌሶ ኢትዮጵያ በመና አቡቹ ክፍለ ከተማ ያስገነባው ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንፁህ መጠጥ ውሀ ማስተላለፊያ እና የኤሌክትሪክ ቱቦዎችን በማምረት ላይ የተሰማራው ሌሶ ኢትዮጵያ በሸገር ከተማ አስተዳደር በመና አቡቹ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን ፋብሪካ አስመርቋል። ፋብሪካው ከ150 በላይ የስራ ዕድል መፍጠሩም ተገልጿል።…

በጋምቤላ ክልል የኮሌራ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ከ990 ሺህ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደርግ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀምሯል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ክትባቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት፤ የኮሌራ ወረርሽኝ በተከሰተባቸው ወረዳዎች…