Fana: At a Speed of Life!

 ጓርዲዮላን ምን ነካቸው?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፔናዊው የእግር ኳስ ሊቅ አሰልጣኝ ፔፕ ጓርዲዮላ ከትናንቱ ጨዋታ በኋላ ጭንቅላታቸውን እና አፍንጫቸውን በጥፍራቸው መቦጫጨራቸው አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ በውድድር ዓመቱ ማንቼስተር ሲቲ እያሳየ ባለው ደካማ እንቅስቃሴ ምክንያት ከተጫዋቹ ጋር እሰጣገባ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በኩታገጠም የለማ የቢራ ገብስን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ በደቡባዊ ሲዳማ ዞን ጤጥቻ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የቢራ ገብስ ማሳ ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝቱ ዓላማ የመኸር እርሻ ልማት እንቅስቃሴ ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ለመገምገም መሆኑም ተመላክቷል። በዞኑ…

 በሶማሊያ የሚደረገው የአትሚስ የሃይል ስምሪት የቀጣናው ደህንነት በሚያረጋግጥ መልኩ መሆን አለበት – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ የአፍሪካ ኅብረት የሽግግር ሰላም ማስከበር ተልዕኮ (አትሚስ) ቀጣይ የሃይል ስምሪት የቀጣናውን ደህንነት በሚያረጋግጥ መልኩ መሆን እንደሚገባው የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን አስገነዘቡ። ስምሪቲ በጥንቃቄ ካልተመራ በምስራቅ አፍሪካ…

በግብርና ሜካናይዜሽን የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶችን በግብርናው ዘርፍ ማሳተፍ ለተሻለ ምርታማነት ጉልህ አስተዋፅኦ እንዳለው የኢትዮጵያ ግብርና መሐንዲሶች ማህበር ገለጸ፡፡ በግብርናው ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት ያለመው የኢትዮጵያ ግብርና መሐንዲሶች ማህበር ዓመታዊ ኮንፈረንስ ተካሂዷል፡፡…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለትምህርት አመራሮች ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለትምህርት ቤት አመራሮች የሚሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠና በዋቼሞ ዩኒቨርሲቲ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው ምሁራን በስልጠናው ማስጀመሪያ…

የኢትዮጵያ አየር ሃይል 89ኛ የምስረታ በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ሃይል 89ኛ የምስረታ በዓል በተለያዩ መርሐ-ግብሮች ተከበረ፡፡ በዓሉን አስመልክቶ በቢሾፍቱ ከተማ በተካሄደው የአፍሪካ አየር ሃይል ፎረም ላይ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ እንደተናገሩት፤ የሀገር…

ዴላሞንት ምግብ ማቀነባበሪያ ኩባንያ በኢትዮጵያ ሥራ ለመጀመር ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ ዴላሞት ኢንተርፕራይዝ ምግብ ማቀነባበሪያ ኩባንያ በኢትዮጵያ የደረቅ ምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኢዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር)፤ የኩባንያው…

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በሳይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራት መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሳይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ሚኒስቴር ጋር በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካካል በሳይንስ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ…

የእስራኤልና ሂዝቦላህ የተኩስ አቁም ስምምነት መተግበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤልና ሂዝቦላህ በትናትናው ዕለት ባደረጉት የተኩስ አቁም ስምምነት መሰረት ዛሬ መተግበር መጀመሩ ተሰምቷል፡፡ የእስራኤል የጸጥታ ካቢኔ ትናንት ባደረገው ምክክር የተኩስ አቁም ስምምነቱ እንዲደረስ መወሰኑ ይታወቃል፡፡ የእስራኤልና ሂዝቦላህ…

በሻምፒየንስ ሊጉ ሊቨርፑል ከሪያል ማድሪድ የሚያድርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ 5ኛ ዙር ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ቀጥለው ሲካሄዱ ሊቨርፑል እና ሪያል ማድሪድ አንፊልድ ላይ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ የሰርቢያው ሬድ ስታር ቤልግሬድ…