Fana: At a Speed of Life!

ፍልስጤማውያን ግዛታቸውን ለማንም አሳልፈው አይሰጡም- መሃሙድ አባስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍልስጤማውያን ስለ ግዛታቸው ተስፋ አይቆርጡም ሲሉ የፍልስጤም ፕሬዚዳንት መሃሙድ አባስ ገለጹ፡፡ መሃሙድ አባስ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ÷ዩናይትድ ስቴትስ ጋዛ ሰርጥን በጊዜያዊነት በመቆጣጠር መልሳ መገንባት ትፈልጋለች ማለታቸውን ተከትሎ…

በክልሉ 4 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ4 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ መሰጠቱ ተገለጸ። በክልሉ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀምና የፓርቲ ስራዎች የገምገማ መድረክ ላይ የክልሉ…

በአዲስ አበባና አካባቢዋ ድሮን ያለ ፈቃድ ማብረር አይቻልም- አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ማንኛውንም አይነት ድሮን ያለ ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፈቃድ ማስነሳትም ሆነ ማብረር እንደማይቻል የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የሚደረግ የድሮን…

ስዊድን ኢትዮጵያ የምታካሂደውን የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ስዊድን ኢትዮጵያ ለምታካሂደው የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎት ውጤታማነት ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር  ኤርጎጌ ተስፋዬ( ዶ/ር ) ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ኤነሪክ ሉንድከስት እና ከፍተኛ ልዑክ ቡድን ጋር…

በዋና ዋና ከተሞች የአድራሻ ስርዓት ፕላትፎርም ስራ ተከናውኗል-የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን ጨምሮ በዋና ዋና ከተሞች የአድራሻ ስርዓት ፕላትፎርም ቤዝ ማፕ የመስራት ስራ መከናወኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የ2017 ዓ.ም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም…

አየር መንገዱ የሀገር ውስጥ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል እንዲስተናገዱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል እንዲስተናገዱ አሳስቧል፡፡ አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷ ዛሬ ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር…

እስራኤል በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለኢትዮጵያ ድጋፏን እንደምታጠክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከእስራኤል ኢነርጂና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኢሊ ኮህን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምርምር፣ ስታርትአፕ ልማትና በሃይል ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ዓለሚቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ከተረጂነት ለመላቀቅ የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ። በክልሉ የ2017 የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ የክልሉ አመራሮች በተገኙበት በማጃንግ…

ዘጠኝ የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ ሊያከናውን መሆኑን የመንገዶች አስተዳደር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ መውጫዎች አካባቢ የሚፈጠሩ የትራፊክ መጨናነቅን መቀነስ የሚያስችሉ ዘጠኝ የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ ሊያከናውን መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የመንገድ መሰረተ ልማቶቹ ከከተማዋ ወደ ሌሎች አቅጣጫዎች በሚወጡ…

የእግር ኳስ ንጉሱ የ40 ዓመታት ጉዞ..

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የአል ናስር አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ረጅም የእግርኳስ ኮከብነቱን አስቀጥሎ በዛሬው እለት 40ኛ አመቱን ደፍኗል፡፡ በእግርኳስ አለም በርካታ ክዋከብቶች የተፈጠሩ ቢሆንም ክብራቸውን አስጠበቀው እና እስከ መጨረሻው የዓለም የእግር ኳስ…