ከተማ አስተዳደሩ ከፌደራል ፖሊስ ጎን ሆኖ አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር ያደርጋል-ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚችለው ሁሉ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጎን ሆኖ አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር ያደርጋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና በአስተዳደሩ ከከፍተኛ እስከ…