Fana: At a Speed of Life!

የአራት ኪሎ ፕላዛ የምድር ውስጥ መተላለፊያ እና የመዝናኛ ስፍራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ አራት ኪሎ ፕላዛ የምድር ውስጥ መተላለፊያ እና የመዝናኛ ስፍራ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቆ ተመርቆ በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። የአራዳ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጌታሁን አበራ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ፥ ከተማዋን ውብ፣…

በድልድይ መሰበር የተስተጓጎለውን የወልድያ- ቆቦ ትራንስፖርት ለማስጀመር ጥረት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከወልድያ ወደ ቆቦ የሚወስደው የብረት ድልድይ መሰበረን ተከትሎ የተስተጓጎለውን የትራንሶፖርት አገልግሎት ለማስጀመር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። በአስተዳደሩ የድልድዮችና ስትራክቸር ክፍል ዳይሬክተር ተክለስላሴ…

ለኢትዮጵያ ዘላቂ የሰላም ግንባታ የግሉ ዘርፍ ሚና ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ ዘላቂ የሰላም ግንባታ የግሉ ዘርፍ ሚና ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ የሰላም ሚኒስትር መሃመድ እድሪስ፣…

የሜካናይዝድ ሃይል ተልዕኮን በብቃት መፈፀም በሚያስችል ዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሜካናይዝድ ሃይል ዝግጁነት የሠራዊቱን ግዳጅ የመፈፀም አቅም በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን የሚያመላክትና የሚያጠናክር ነው ሲሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ገለጹ። ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ በሜካናይዝድ ሃይሉ የግዳጅ…

ከ21 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ባላፉት 6 ወራት 21 ሺህ 104 አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል፡፡ ደንበኞቹ 6 ሺህ 455 በኦሮሚያ፣ 6 ሺህ 306 በአማራ፣ 2 ሺህ…

በ3 ሺህ ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቼክ ሪፐብሊክ ኦስታርቫ ከተማ በተካሄደው የዓለም የ3 ሺህ ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አሸንፋለች፡፡ አትሌት ፍሬወይኒ የርቀቱን በ8 ደቂቃ ከ24 ሰከንድ ከ17 ማይክሮ ሰከንድ በመጨረስ ነው ማሸነፍ የቻለችው፡፡ የ1 ሺህ…

በስዊድን በደረሰ የሽብር ጥቃት የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስዊዲን ኦሬብሮ ከተማ ትምህርት ቤት ላይ በደረሰ የሽብር ጥቃት የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመው አንድ መሳሪያ የታጠቀ ግለሰብ በኦሬብሮ የአዋቂዎች ትምህርት ቤት በመግባት በከፈተው ተኩስ መሆኑን የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የሦስተኛ ዘመን አራተኛ ዓመት ዘጠነኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባዔ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የአስተዳደሩንና የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት የበጀት ዓመቱን ስድስት…

ከአዲስ አበባ የሚነሱ 4 አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት ጥናት እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚወጡ አራት አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት ጥናት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በአስተዳደሩ የምህንድስና ግዥ ዳይሬክተር ፍሬው በቀለ (ኢ/ር) እንዳሉት÷…

አሜሪካ ጋዛን መልሳ መገንባት ትፈልጋለች አሉ ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ በእስራኤል-ጋዛ ጦርነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ መሪዎቹ ውይይታቸውን አስመልክተው በነጩ ቤተ-መንግስት በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ÷ አሜሪካ ጋዛን በመረከብ…