የአራት ኪሎ ፕላዛ የምድር ውስጥ መተላለፊያ እና የመዝናኛ ስፍራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ አራት ኪሎ ፕላዛ የምድር ውስጥ መተላለፊያ እና የመዝናኛ ስፍራ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቆ ተመርቆ በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
የአራዳ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጌታሁን አበራ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ፥ ከተማዋን ውብ፣…