Fana: At a Speed of Life!

የሚዛን አማን የቡና ምርት ጥራት፣ ምርመራና ሰርተፊኬሽን ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ዕዝ ሰንሠለትን በመጠበቅ ምርታማነትንና ጥራትን በማሻሻል የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ለማሳደግ አልሞ የተቋቀመው የሚዛን አማን የቡና ምርት ጥራት፣ ምርመራና ሰርተፊኬሽን ማዕከል ተመረቀ፡፡ ማዕከሉን የመረቁት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች…

በኦሮሚያ ክልል 337 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የመኸር ወቅት በኦሮሚያ ክልል 337 ሚሊየን ኩንታል የስንዴ ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ በመኸር እርሻ ልማት ሥራ 11 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት በ68 የሰብል ዓይነቶች መሸፈኑን በቢሮው…

በአለልቱ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አለልቱ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ። አደጋው ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ የሚጓዝ የሕዝብ ማመላለሻ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ ሲኖ ትራክ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ነው የተከሰተው።…

የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በመቐለ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የብሔራዊ ተሀድሶ የቦርድ ሰብሳቢ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ…

መንግሥት አርሶ አደሩን በይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበያ ሰንሰለቱን በማሻሻል አርሶ አደሩን በይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ-ብዙ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙ የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን…

ባንኩ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚያደርግበት ወቅት ለደንበኞቹ ቀደም ብሎ እንደሚያሳውቅ ገልጿል፡፡ ይህን ተከትሎም ባንኩ በሚሰጣቸው የብድር፣ የቅርንጫፍ እና የዲጂታል እንዲሁም በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶች ላይ በቅርቡ…

ዩኒቨርሲቲው የምርምር ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል እተሠራ ነው – ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ዓለም ላይ ላሉ የፖሊስ ተመራማሪዎች የምርምር ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካብኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካብኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። የክልሉ ካብኔው ከተወያየባቸው አጀንዳዎች መካከል እንደሀገር ከጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ…

የከተሞች የመንገድ ዲዛይን መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ ትራንስፖርት ልማት ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ከተሞች የመንገድ ዲዛይን መመሪያ ይፋ ተደርጓል። የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024 ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን አካል የሆነው…