Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ እና የአዘርባጃን አየር መንገዶች በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዘርባጃን አየር መንገድ (AZAL) ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በትብብር ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሱ ተሰምቷል፡፡ ሁለቱ አየር መንገዶች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የትብብር ስምምነት መፈራረማቸውን የአዘርባጃን አየርመንገድ በማህበራዊ…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ 150 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ሀብት እንደሚያስተዳድር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ 150 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ሀብት እንደሚያስተዳድር ተገለፀ፡፡ በአፍሪካ ቀዳሚና ትልቅ ሐብት የያዘ እንደሆነም የዙምባቤው የዜና ወኪል ፒንዱላ ዘግቧል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኢትዮጵያ…

ብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የአመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)ብልጽግና ፓርቲ ''የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት'' በሚል መሪ ሀሳብ ሁለተኛ ዙር የአመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ ፡፡ በዚህ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ከፌደራል እስከ ቀበሌ ደረጃ የሚገኙ 24 ሺህ 851 አመራሮች ተሳታፊ እንደሚሆኑ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄነራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄነራል ኤሚ ፖፕ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በቅንጅት መስራት…

መንግሥት ከፍ ያለውን ድጎማ የሚያደርግበት ለአንድ ዓመት የሚዘልቅ የነዳጅ ድጎማ ሥርዓት ተግባራዊ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)መንግሥት ከፍ ያለውን ድጎማ የሚያደርግበት ለአንድ ዓመት የሚዘልቅ የነዳጅ ድጎማ ሥርዓት ተግባራዊ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የነዳጅ ሪፎርም አፈጻጸም የደረሰበትን ደረጃ እና የቀጣይ አቅጣጫ አስመልክቶ የንግድና ቀጣናዊ…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ 4ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ካቢኔው ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ዋና ዋና አጀንዳዎች ፡- 1ኛ. የኮሪደር ልማት የግዥ ጥያቄ፣ የግንባታ…

ከመስከረም 28/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሥራ ላይ የሚውለውን የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

የአገር በቀሉ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አካል የሆነውና ከሐምሌ ወር 2017 የመጨረሻ ሳምንት ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ማሻሻያ በዓይነቱ ፤በንግድ ዘርፉ ውጤታማነት ላይ በሚያሳድረው በጎ ተፅእኖ እና በታሪካዊነቱ የተለየና ሥር ነቀል ማሻሻያ ነው፡፡ በውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ላይ…

ሂዝቦላህ ወደ ሃይፋ ከተማ ከ100 በላይ ሮኬቶችን አስወነጨፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሂዝቦላህ በሰሜናዊ እስራኤል ወደምትገኘው ሃይፋ ከተማ ከ100 በላይ ሮኬቶችን አስወነጨፈ። ከተማዋ እንዲህ አይነት ጥቃት ሲያጋጥማት ከ18 ዓመታት በኋላ እንደሆነ ተገልጿል። እስራኤል በሊባኖስ ውስጥ በአየርና በእግረኛ ጦር አማካኝነት…

የሀገራችንን ብልፅግና የሚያስቀጥል ኃይል አፍርተናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችንን ዕድገትና ብልፅግና ማስቀጠል የሚችል አስተማማኝ የሰላም ኃይል አፍርተናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በቢሾፍቱ የዝግጁነት ማረጋገጫ ማዕከል በመከላከያ…

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሆኜ ለማገልገል በመሰየሜ ክብር ይሰማኛል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አምስተኛው ፕሬዚዳንት ሆኜ ለማገልገል በመሰየሜ ክብር ይሰማኛል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ይህችን ታላቅና ተወዳጅ…