Fana: At a Speed of Life!

በ1500 ሜትር ማጣሪያ ጉዳፍ ፀጋይና ድርቤ ወልተጂ ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1500 ሜትር የሴቶች ግማሽ ፍጻሜ ውድድር አትሌት ጉዳፍ ጸጋይና ድርቤ ወልተጂ አልፈዋል፡፡ በፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የዛሬ መርሐ-ግብር የ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች የግማሽ ፍጻሜ ውድድር ምሽት ላይ ተካሂዷል፡፡…

ሠላምን በማጽናት የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል- አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 በጀት ዓመት የክልሉን ሠላም በማጽናት የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሠራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ÷በክልሉ የ2017 በጀት ዓመት መሪ…

በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ24 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በጎፋ ዞን በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የሚሆን ከ24 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የገንዘብና የሕክምና ግብዓቶችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስምሪቶች ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ከፍተኛ ሚና ነበራቸው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋሙ ስምሪቶች ሀገራዊ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን ከፍተኛ ሚና እንደነበራቸው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለመገናኛ ብዙኃን በላከው መረጃ…

መኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር) የሲቪል ሰርቫንት ደመወዝ ማሻሻያ በሚል የተሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ሰርቫንት ደመወዝ ማሻሻያ በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች የተሰራጨው መረጃ ሃሰተኛና ምንም ዓይነት የመነሻ መሰረት የሌለው መሆኑን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ መኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር) ለፋና…

የፌዴራል መንግሥት ሲቪል ሰርቫንት ደመወዝ ማሻሻያ በሚል የተሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግሥት ሲቪል ሰርቫንት ደመወዝ ማሻሻያ በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች የተሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን ፋና ማጣሪያ አረጋግጧል፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በሚኒስትሮች ምክር ቤትም ሆነ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባልጸደቀበት ሁኔታ መሰል…

ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ባንኩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ፥ ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ጀምሮ ሥራ ላይ በዋለው የውጭ ምንዛሪ መመሪያ…

ዛምቢያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም ከዛምቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ እና የሀገር ውስጥ ደህንነት ሚኒስትር ጃኮብ ጃክ ምዊቡን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አቶ ብናልፍ በኢትጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን አብራርተዋል፡፡…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን “የፕሬዚዳንቱ የሕይወት ዘመን ሽልማት” ተበረከተለት፡፡ ሽልማቱ አየር መንገዱ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ለሰጠው የላቀ አገልግሎት የተበረከተ መሆኑን የአየር መንገዱ…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በሠው ኃብት ልማት ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን በሠው ኃብት ልማት ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክር ከፓኪስታን የፓኪስታናዊ ባህር ማዶ ነዋሪዎችና የሠው ሃብት ልማት ሚኒስትር ሳሊክ ሁሳኢን ጋር በሁለትዮሽ፣ ክልላዊና የሠው…