Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም በ305 የገጠር ቀበሌዎች ተግባራዊ የሚደረግ “የሞባይል ኔትወርክ ሶሉሽን” ስራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም 305 የገጠር ቀበሌዎችን ተደራሽ የሚያደርግ "የሞባይል ኔትወርክ ሶሉሽን " ገንብቶ ስራ አስጀመረ ፡፡ የሞባይል ኔትወርክ ሶሉሽን ግንባታዉ የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁን ተከትሎ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬ ህይወት ታምሩ…

ኢትዮጵያ በኦሊምፒኩ የመጀመሪያ ወርቋን አገኘች 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ 2024  የኦሊምፒክ ወድድር በማራቶን ኢትዮጵያ በአትሌት ታምራት ቶላ አማካኝነት የመጀመሪያ ወርቋን አግኝታለች፡፡ በፓሪስ ኦሊምፒክ የወንዶች የማራቶች ውድድር የተካሄደ ሲሆን ÷አትሌት ታምራት ቶላ ፣ቀነኒሳ በቀለና ደሬሳ ገለታ ኢትዮጵያን…

በኦሮሚያ ክልል ለ3 ሺህ 747 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016 በጀት ዓመት 147 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 3 ሺህ 747 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የክልሉ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል። በኦሮሚያ ክልል ያለውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ለማነቃቃት…

እየተካሄደ የሚገኘውን የማራቶን ውድድር ጨምሮ ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት ሶስት ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)እየተካሄደ የሚገኘውን የወንዶች የማራቶን ውድድር ጨምሮ ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት ሶስት ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ፡፡ በፓሪስ 2024  የኦሊምፒክ ወድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁት የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድር በመካሄድ ላይ ይገኛል።…

ህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመከላከል የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመከላከል የሚያስችል የፋይናንስ አገልገሎት ተቋማት የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ የውይይት መድረኩ "የፋይናንስ ደህንነነት አልግሎት የገንዘብ ዝውውርን እና ሌሎች የፋይናንስ ወንጀሎችን ለመከላከል የባንኮች…

በሐረሪ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ለሀገራዊ ምክክሩ ግብዓት የሚሆን አጀንዳ የማሰባሰብ ስራ የመጀመሪያው ምዕራፍ መጀመሩን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አጀንዳ የማሰባሰብ ስራው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት እንደሚከናወን እና1 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎች…

በብራዚል በአውሮፕላን አደጋ የ62 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል ሳኦ ፖሎ ግዛት 58 መንገደኞችን እና አራት የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ የነበረ አውሮፕላን ተከስክሶ በህይወት የተረፈ ሰው አለመኖሩ ተገለጸ። ባለ መንታ ሞተር ቱርቦፕሮፕ አውሮፕላን በደቡብ ብራዚል ፓራና ከምትገኘው ካስካቬል ወደ ሳኦ ፖሎ…

ሠራዊቱ ለማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ትግበራ የሚጠበቅበትን ሁሉ ያበረክታል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ለማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ትግበራ የሚጠበቅበትን ሁሉ እንደሚያበረክት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ፡፡ በወቅታዊ ሀገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ላይ የገንዘብ ሚኒስቴር ኃላፊዎች…

ኢንስቲትዩቱ በቀሪው የክረምት ጊዜ ከባድ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀሪዎቹ የክረምት ወራት በመጠን እና በስርጭት ከባድ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስትቲዩት አስታወቀ። በኢንስቲትዩቱ የትንበያ እና ቅድመና ማስጠንቀቅ ም/ዋና ዳሬክተር አሳምነው ተሾመ (ዶ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የያሆዴ በዓልን ለማክበር የጋራ የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየዓመቱ በድምቀት የሚከበረውን የሀዲያ አዲስ ዓመት የያሆዴ በዓልን በጋር ለማክበር የሚያስችል የጋራ የውል ስምምነት በሀዲያ ዞን እና ሻኩራ ፕሮዳክሽን መካከል ተፈረመ። የሀዲያ ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ሀላፊ አቶ ታምሬ ኤርሚያስ እንደገለጹት፤…