ኢትዮ ቴሌኮም በ305 የገጠር ቀበሌዎች ተግባራዊ የሚደረግ “የሞባይል ኔትወርክ ሶሉሽን” ስራ አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም 305 የገጠር ቀበሌዎችን ተደራሽ የሚያደርግ "የሞባይል ኔትወርክ ሶሉሽን " ገንብቶ ስራ አስጀመረ ፡፡
የሞባይል ኔትወርክ ሶሉሽን ግንባታዉ የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁን ተከትሎ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬ ህይወት ታምሩ…