Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ያቀረበችው ጥያቄ ምላሽ እንደሚያገኝ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ላቀረበችው ጥያቄ በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ እንደሚገኝ የዓለም ንግድ ድርጅት የአክሴሽን ዲቪዥን ዳይሬክተር ማይካ ኦሺካዋ ገልጸዋል፡፡ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ…

አሜሪካ ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ ሀገራት የ536 ሚሊየን ዶላር ሰብዓዊ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከሰሃራ በታች ለሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት የ536 ሚሊየን ዶላር ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጓን አስታወቀች፡፡ የሀገሪቱ ሲቪል ደህንነት፣ የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብቶች ዋና ጸሃፊ ኡዝራ ዘያ÷በኬንያና በኢትዮጵያ ጥሩ ቆይታ እንደነበራቸውና ዘርፈ ብዙ…

የአዲስ አበባ ከተማ የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት እቅድና የ2016 በጀት ዓመት የመንግስትና የፓርቲ ሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በ2016 በጀት…

ወርልድ ስኪል ኢትዮጵያን 88ኛ አባል አድርጎ መዘገበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክኅሎት ልማት ላይ የሚሠራው ዓለም አቀፉ"ወርልድ ስኪል" ተቋም ኢትዮጵያን 88ኛ አባል አድርጎ መመዝገቡ ተገለጸ፡፡ ኢትዮጵያ በዚህ ተቋም አባል መሆኗ ለወጣቶች ክኅሎት፣ ሙያቸውም ቦታ እንዲኖረው የሚያግዝ ትልቅ ዕድል መሆኑን የሥራ እና ክኅሎት…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የግሉ ዘርፍ በኢኮኖሚው ውስጥ ያለውን ሚና የሚያሳድግ ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የግሉ ዘርፍ በኢኮኖሚው ውስጥ ያለውን ሚና የሚያሳድግ ነው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ አስገነዘቡ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የግብር አሰባሰብ ዕቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ አቶ…

በኦሮሚያ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ36 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ36 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የቱሪዝም ልማት ዳይሬክር አቶ ፈንታሁን ታደሰ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በ2016 በጀት…

በጋምቤላ ክልል ከ143 ሺህ በላይ ሔክታር መሬት በሰብል ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የመኸር እርሻ በሰብል ለመሸፈን ከታቀደው 164 ሺህ ሔክታር ከ143 ሺህ የሚልቀው መሸፈኑን የጋምቤላ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከዚህም ውስጥ 54 ሺህ 480 ሔክታሩ በኩታ-ገጠም መታረሱን የገለጹት የቢሮው ኃላፊ…

ኢትዮጵያ ስደተኞች ያሉበትን ቦታ እንዲንከባከቡ በማድረግ ትልቅ ተሞክሮ እያሳየች ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበል ብቻ ሳይሆን የሚኖሩበትን ቦታ እንዲንከባከቡ በማድረግ ረገድም ትልቅ ተሞክሮ እያሳየች መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ ሀገራት…

ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ዛሬ ምሽት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ33ኛው የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ውድድር ዛሬ ምሽት ይካሄዳል፡፡ በፍጻሜው አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ፣ አትሌት ጽጌ ገብረሰላማና አትሌት ፎትዬን ተስፋይ ኢትዮጵያን በመወከል ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ፡፡…

አቶ ጥላሁን ከበደ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኢንቨስትመንት አቅም ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በአርባምንጭ ከተማ ተወያዩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ የክልሉ መንግስት የክልሉን ዕድገት እና…