Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራን ለማፋጠን ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው የሚኒስትሮች ጉባኤ አካል የሆነው የቴክኒክ ባለሙያዎች ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ነጻ ንግድ ትግበራ ምሳሌ…

የቱሪዝም ሀብቶችን በማልማት ዘላቂ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትብብር የቱሪዝም ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ዘላቂ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል ሲሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡ የቱሪዝም ዘርፉ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡…

በፌዴራል ተቋማት የተቋቋሙ የህፃናት ማቆያ ማዕከላት 111 ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌዴራል ተቋማት የተቋቋሙ የህፃናት ማቆያ ማዕከላት 111 መድረሳቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፤ የህፃናት ማቆያ ማዕከላት ለሠራተኞች ውጤታማነት የላቀ አስተዋፅኦ…

ከሚጠበቅብን በላይ ለመሥራት እንተጋለን- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተሰጡ ግብረ መልሶች መሰረት ከሚጠበቅብን በላይ ለመሥራት እንተጋለን ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መሥተዳድሩ በሐረሪ ክልል እያስመዘገብነው ላለው የልማት ሥራ የጠቅላይ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት -የሐረር አቅጣጫና ተስፋ

የሐረር አቅጣጫና ተስፋ በሐረር ከተማ የተጀመረውን የኮሪደር ልማትና አካባቢውን ለኑሮና ለቱሪዝም ምቹ የማድረግ እንቅስቃሴ ተመልክቻለሁ። በከተማዋ የተጀመረው ሥራ ዕምቅ ዐቅምን ማወቅ፤ አካባቢያዊ ጸጋዎችን ለብልጽግና መጠቀም፤ ማኅበረሰብን ማስተባበር እና የአመራር ቁርጠኝነት ሲደመሩ - ለውጥ…

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር የዲጂታል ትኬት ሽያጭ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በተመረጡ የትኬት መቁረጫ ጣቢያዎች የዲጂታል የትኬት ሽያጭ በሙከራ ደረጃ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የዲጂታል የትኬት ሽያጩ፤ በዳግማዊ ምኒልክ፣ ጦር ኃይሎች፣ ሀያት፣…

በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በማስፋት የነዳጅ ወጪን መቀነስ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በማስፋት የነዳጅ ወጪን መቀነስ እንደሚገባ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኤሌክትሪክና…

በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 43 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 43 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሌሎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ከማይናማር ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ጥረት እየተደረገ ነው መባሉን…

የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ኤድዋርዶ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል…

የአርባምንጭ ስታዲየም ግንባታ በ4 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር ወጪ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርባምንጭ ስታዲየም ግንባታ በ4 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር ወጪ እየተከናወነ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ኦላዶ ኦሎ ገለጹ፡፡ ግንባታውን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል መገባቱን አውስተዋል፡፡ ፕሮጀክቱ…