በቀጣናው የኢንተርኔት መለዋወጫ ነጥቦችን ተደራሽነት በማስፋት ውጤቶችን ማስመዝገብ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አባል ሀገራት መካከል የኢንተርኔት መለዋወጫ ነጥቦችን ተደራሽነት በማስፋት አዳዲስ ውጤቶችን ማስመዝገብ እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስገነዘበ።
ለሶስት ቀናት ሲካሄድ…