አምባሳደር ምስጋኑ ከጣልያን የኢንተርፕራይዞችና ሜድ ኢን ጣልያን ምክትል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚላን፣ ጣልያን ከተካሄደው የኢትዮ-ጣልያን የቢዝነስ ፎረም ጎን ለጎን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከጣልያን የኢንተርፕራይዞችና ሜድ ኢን ጣልያን ምክትል ሚኒስትር ቫለንቲኖ ቫለንቲኒ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም…